Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት የዓለምን የኢኮኖሚ ዕድገት ተጽዕኖ ውስጥ ከትቶታል – አይ ኤም ኤፍ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት የዓለምን የኢኮኖሚ ዕድገት ተጽዕኖ ውስጥ እንዲገባ ማድረጉን የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ገለጸ፡፡ የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂያቫ  በዓለም አቀፉ ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ባደረጉት ቆይታ÷…

አጋር አካላት በኢትዮጵ የዕለት ድጋፍ ለሚፈልጉ 21 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች እርዳታ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋር አካላት በኢትዮጵያ የዕለት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 21 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች እርዳታ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

የመጨረሻውን የምድብ ጨዋታ ለማሸነፍ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን-አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጨረሻውን የምድብ ጨዋታ ለማሸነፍ የምንችለውን ሁሉ እናደርጋለን ሲሉ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የቻን የምድብ ሶስተኛ ጨዋታውን በዛሬው እለት ከሊቢያ አቻው ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ…

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመርከብ መሰበር አደጋ ቢያንስ 145 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሉሎንጋ ወንዝ ላይ በተከሰተ የመርከብ አደጋ ቢያንስ 145 ሰዎች የገቡበት አልመታወቁ ተሰምቷል፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ፥ በሉሎንጋ ወንዝ ላይ ተሳፋሪዎችን ስታጓጉዝ የነበረቸው የሞተር መርከብ ከመጠን በላይ ሰዎችን…

የኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች በሁለቱ ክልሎች ሠላምና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በአሶሳ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

በሀገራችን ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን ማስፈን ያስፈልጋል – ከንቲባ አዳነች አበቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ብሎም በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን የሃይማኖት መቻቻልን፣ ፍፁም ትህትና እና አገልጋይነትን ማስፈን ያስፈልጋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ ጃንሜዳ በተከበረው የጥምቀት በዓል…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታትከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ ከፍተኛ ተወካይ አምባሳደር ራባብ ፋጢማ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አቶ ደመቀ ፥ በልማት ወደ ኋላ የቀሩ አገራት፣ የባህር በር  የሌላቸው ታዳጊ ሀገራት እና…

ሚኒስቴሩ ከቻይና አፍሪካ ሙያ እና ቴክኒክ ህብረት ጋር በቅንጅት ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ከቻይና አፍሪካ ሙያ እና ቴክኒክ ህብረት ጋር በቅንጅት መስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል ። ስምምነቱ የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትን በቴክኖሎጂ ለመደገፍ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና እና የተማሪዎችን ነፃ…

ሊዮኔል ሜሲ በኢትዮጵያ አይነ-ስውራንን ለመደገፍ የሚደረገውን ዘመቻ ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርጀንቲናዊው ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ በኢትዮጵያ የሚገኙ አይነ-ስውራን ዜጎችን  ለመደገፍ የሚደረገውን ዘመቻ መቀላቀሉን አስታውቋል፡፡ ሜሲ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባስተላለፈው መልዕክት÷ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ አይነ ስውራን  ዜጎችን  ለመደገፍ ከኦርካም…

የጥምቀት በዓል ኃይማኖታዊ እሴቱን  ጠብቆ እንዲከበር የመዲናዋ ነዋሪ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር የአዲስ አበባ ነዋሪ የበኩሉን እንዲወጣ የከተማ አስተዳደሩ ጠይቋል፡፡ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር  ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ፥ ከቦሌ ክፍለ ከተማ…