Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደስታ ሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ ሜሪ ጆይ አረጋውያን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታሌዳሞ የሀዋሳ ከተማ ሜሪ ጆይ አረጋውያን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷የሰው ልጅ ከተባበረ እና ቅን አስተሳሰብ ካለው በዚህ መልኩ ድጋፍ ማድረግ እንደሚችል በማዕከሉ አይተናል…

ብሄራዊ ቡድኑ ከሞዛምቢክ ጋር ለመጫዎት ዝግጁ ነው – አሰልጣኝ ውበቱ አባተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ቡድኑ በነገው ዕለት ከሞዛምቢክ ጋር ለሚደርገው ጨዋታ ዝግጁ መሆኑን አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ተናገሩ፡፡ በነገው ዕለት የሚካሄደውን ጨዋታ አስመልክቶ የብሔራዊ ቡድኑ ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ እና አምበሉ መስኡድ መሐመድ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።…

ዕለታዊ አጫጭር የውጭ ስፖርታዊ ዜናዎች

ቼልሲ ከ 17 ዓመት በኋላ በፕሪሚየር ሊጉ በፉልሃም 2 ለ 1 ተሸንፏል፤የትላንት ምሽቱን ውጤት ተከትሎም አሰልጣኝ ግራም ፖተርስ አጣብቂኝ ውስጥ ገብተዋል፡፡ በጨዋታው የተሰለፈው አዲሱ ፈራሚ ዣኦ ፊሊክስ ለፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታውን ቢያደርግም ሜዳ ውስጥ በፈጸመው ጥፋት በ58ኛው ደቂቃ…

 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቦስተን ማራቶን ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቦስተን ማራቶን በሁለቱም ጾታዎች እንደሚሳተፉ የውድድሩ አዘጋጆች አስታውቀዋል፡፡ በወንዶች ምድብ ሌሊሳ ዴሲሳ፣ሹራ ቂጣታ፣ አንዳምላክ በልሁ ፣ አንዱዓለም በላይ እንዲሁም ሂርጳሳ ነጋሳ በውድድሩ ይካፈላሉ፡፡ በሴቶቹ ደግሞ…

ኤምባሲው 200 ኢትዮጵያውን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ 200 ኢትዮጵያውን  ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች አማካኝነት ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመጓዝ የኬንያን ድንበር አቋርጠው የገቡ  መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡ ስለሆነም በኬንያ…

አሜሪካ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትስስር ማጠናከር ትፈልጋለች-ትሬሲ ጃኮብሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትስስር ማጠናከር ትፈልጋለች ሲሉ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ አስፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ተናገሩ፡፡ ለስራ ጉብኝት ጅማ ከተማ የሚገኙት ትሬሲ ጃኮብሰን÷ በከተማዋ እና…

አጫጭር ዓለም አቀፍ ስፖርታዊ መረጃዎች

ሊዮኔል ሜሲ ከዓለም ዋንጫ መልስ ለፒ ኤስ ጂ የመጀመሪያ ጨዋታውን አድርጓል፡፡ ፒ ኤስ ጂ አንገርስን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ሜሲ በ72ኛው ደቂቃ አንድ ጎል አስቆጥሯል፡፡ ማንቼስተር ሲቲ በሳውዝሃምፕተን 2 ለ 0 ተሸንፎ ከካራባኦ ካፕ ውጭ ሆኗል፡፡ ኬቬን ዲ ቡርይና እና…

ከ376 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለማስጀመር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ376 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በሲዳማ ክልል ዳየ ከተማ ለማስጀመር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ  አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ እንደገለጹት ፥…

አየር መንገዱ የቻይና በረራ ቁጥሩን ከኮቪድ-19 በፊት ወደነበረበት መጠን ሊያሳድግ ነው 

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ መጋቢት 1 ቀን ጀምሮ ወደ ቻይና የሚያደርገውን የበረራ ቁጥር ከኪቪድ-19 ወረርሽኝ በፊት ወደ ነበረበት መጠን ከፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ቀደም ሲል በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ምክንያት ቻይና የጉዞ…

አሸናፊ በቀለ የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸናፊ በቀለ የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ በመሆን አፄዎቹን በይፋ ተረክበዋል፡፡ ፋሲል ከነማ በዘንድሮው የሊግ ውድድር ደካማ አቋም ያሳየ ሲሆን ፥ ባደረጋቸው 13 ጨዋታዎች 17 ነጥቦችን ብቻ በመሰብሰብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ በዚህም ክለቡ…