ኢንስቲትዩቱ እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና በፊርማ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደገለፁት÷ ስምምነቱ…