Fana: At a Speed of Life!

ሉዊስ ኤነሪኬ ከስፔን ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝነታቸው ተሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ህዳር 29፣2015 (ኤፍ ቢሲ) ሉዊስ ኤነሪኬ ከስፔን ብሄራዊ አሰልጣኝነታቸው መሰናበታቸውን የስፔን እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ ስፔን በኳታሩ የዓለም ዋንጫ በሞሮኮ በመለያ ምት መሸንፏን ተክትሎ ነው ፌዴሬሽኑ ሉዊስ ኤነሪኬን ከብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝነቱ የተሰናበተው።…

ኤደን ሀዛርድ ከቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ራሱን አገለለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን በሪያል ማድሪድ እየተጫወተ የሚገኘው ኤደን ሀዛርድ ከቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ራሱን ማግለሉን ይፋ አድርጓል፡፡ ቤልጂየም በጊዜ ከዓለም ዋንጫው መሰናበቷን ተከትሎ ነው ኤደን ሀዛርድ ከብሔራዊ ቡድኑ ራሱን ያገለለው፡፡ የ31 ዓመቱ ሀዛርድ…

የክርስቲያኖ ሮናልዶ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ አለመግባት አዳዲስ የፖርቹጋል ኮከቦችን አስተዋውቋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንዱ ጨዋታ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ አለመግባቱ አዳዲስ የፖርቹጋል ኮከቦች በመድረኩ እንዲታወቁ እድል ሰጥቷል፡፡ ትላንት ምሽት ፖርቹጋል ስዊዘርላንድን 6 ለ 1 ባሸነፈችበት ጨዋታ አሰልጣኝ ፈርናንዶ ሳንቶስ ክርስቲያኖ…

ክሮሺያ  ጃፓንን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም  ዋንጫው ክሮሺያ ጃፓንን በመለያ ምት በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች፡፡ መደበኛ ጨዋታውን አንድ አቻ ያጠናቀቁት ጃፓን እና ክሮሺያ ተጨማሪ 30 ደቂቃ ቢሰጣቸውም 120 ደቂቃውን ያለ ውጤት ለውጥ አጠናቀዋል፡፡ ሩብ ፍፃሜውን…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በኢትዮጵያ ከዩኔስኮ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከአዲሷ የተመድ የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በአፍሪካ ህብረትና በተመድ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ተጠሪ እንዲሁም በኢትዮጵያ የድርጅቱ ተወካይ ሪታ ቢሶነዝ ጋር ተወያዩ። ተጠሪዋ ድርጅቱ በአፍሪካ ከ2022…

ከልዋን ፣ያሎ እና ቢሶበር ከተሞች በድጋሜ  የኤሌክትሪክ ኃይል አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ምክንያት ኃይል ተቋርጦባቸው የነበሩት ከልዋን ፣ያሎ እና ቢሶበር ዳግም የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘታቸውን የአፋር ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአግልገሎቱ ስራ አስፈፃሚ ያሲን አሌ እንደገለፁት÷አገልግሎቱን እንደገና ለመመለስ…

የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ17 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ማመንጨት መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአይሻ 2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ17 ጊጋ ዋት ሰዓት በላይ ማመንጨት መቻሉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ፡፡ የፕሮጀክቱ  ስራ  አስኪያጅ ጥሩወርቅ ሽፈራው እንደገለጹት ÷ከጥቅምት 1  ጀምሮ ወደ ኦፕሬሽን ከገቡ 16 የንፋስ…

የምሁራን የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)"ለኢትዮጵያ ልዕልና የምሁራን ሚና'' በሚል መሪ ቃል ከመላ ሃገሪቱ የተውጣጡ ምሁራን ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የተጀመረ ሲሆን ከፍተኛ የምርምር…

ፈረንሳይ ፖላንድን በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ህዳር 25፣2015 (ኤፍ ቢሲ) በኳታር ዓለም ዋንጫ ፈረንሳይ ፖላንድን 3 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቅላለች፡፡ በአልቱማም ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፈረንሳይን የማሸነፊያ ጎሎች ኦሊቪዬር ጂሩ እና ኬሊያን ምባፔ አስቆጥረዋል፡፡ የፖላንድን ብቸኛ ጎል ሮቤርቶ ሌቫዶቭስኪ…

በኢትዮጵያ  መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ ጊዜው አሁን ነው -ፕሮፌሰር ስቴፈን ዴርኮን

አዲስ አበባ፣ህዳር 25፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ ጊዜው አሁን ነው ሲሉ በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ጥናት ማዕከል ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ስቴፈን ዴርኮን ተናገሩ፡፡ ፕሮፌሰሩ ከኮንቴክስት መፅሄት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ከሁለት…