Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀምረዋል። በውይይቱ ላይ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኢብራሂም ዑስማን፣ የብልፅግና ፓርቲ የሶማሌ ክልል ፅህፈት ቤት ሀላፊ መሀመድ ሻሌና የክልሉ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዓለም አቀፋዊ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ያላትን ቁርጠኝነት በተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ አሳይታለች፡፡ ኢትዮጵያ በግብፅ ሻርማል ሼክ እየተካሄደ ባለው የተባበሩት መንግስታት…

ብሔራዊ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ማስተር ፕላን ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሚቀጥሉት 30 አመታት ተግባራዊ የሚደረግ ብሔራዊ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ማስተር ፕላን ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ማስተር ፕላኑ የትራንስፖርት ዘርፉን በማዘመን የሀገር ኢኮኖሚን ለማሳደግ ታስቦ…

የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር ብድር ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ18 ቢሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ብድር ለመስጠት ማቀዱን አስታውቋል፡፡ የህብረቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ቫልዲስ ዶምብሮቭስኪስ እንደገለፁት÷ የአውሮፓህብረት ለዩክሬን ለመስጠት ያቀደው ብድር በ35 ዓመታት ውስጥ የሚመለስ ነው፡፡…

አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ደረጃ በሴቶች ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ሜጀርስ የደረጃ አወጣጥ መሰረት በሴቶች ቀዳሚ ሆናለች፡፡ ደረጃው የወጣው በ6 ዋና ዋና የማራቶን ውድድር ማለትም በበርሊን፣ በለንደን፣ በቦስተን፣ በቶኪዮ፣ በቺካጎ እና በኒውዮርክ የማራቶን…

የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ  ድጋፋችንን እንቀጥላለን- ፋኦ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የግብርናው ዘርፍ በሚፈለገው ደረጃ አድጎ የምግብ ዋስትና እንዲረጋገጥ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ርስቱ ይርዳ ከዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት…

በፕሪሚየር  ሊጉ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ዛሬ ቀን 10 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በይገዙ ቦጋለ ሁለት ግቦች  2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በባህርዳር ደካማ…

በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎችም ኩራት ነው-ዶ/ር ይልቃል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታማኝነት ግብር መክፈል ህጋዊነት ብቻ ሳይሆን ለሀገር እድገት፣ ለዜጎች ኩራትና ክብር ጭምር ነው ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷በዛሬው ዕለት ለክልሉ…

አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአርቲስት ዓሊ ቢራ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ አቶ ደመቀ በመልዕክታቸው÷አንጋፋው እና ዝነኛው አርቲስት ዓሊ ቢራ ከአምስት አስርት ዓመታት በላይ ተወዳጅ…

የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ይደረጋል – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን ላይ ትኩረት ይደረጋል ሲሉ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይረዳ ገለጹ። በደቡብ ክልል የ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ እየተካሔደ…