በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፍቃድ ወስደው ወደ ስራ ባልገቡ ባለሀብቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ልዩ ኢንቨስትመንት ፍቃድ ወስደው ወደ ስራ ባልገቡ 41 ባለሀብቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ የኢንቨስትመንት ማእድንና ኢነርጂ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡
የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ መሀመድ ያህያ እንደገለጹት በ16 ባለሀብቶች ላይ…