Fana: At a Speed of Life!

በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢንሳ ነው የመጣነው ብለው በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አባላቶቹ በመመሳጠር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተገን በማድረግ እና ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመው በፈፀሙት…

ለእግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራርነት የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ አስፈፃሚው ኮሚቴ ከታዩ በኋላ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዚዳንት እና ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የመጨረሻ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡ በዚህም መሰረት 32 የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ አባለት ለመጨረሻ እጩነት ሲቀርቡ÷ 3 እጨዎች ደግሞ ለእግር…

የቡሄ በዓል ሃይማኖታዊና ባህላዊ  ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በታቦር ተራራ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሄ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ ሃይማኖታዊና ባህላዊ  ስርዓቱን  በጠበቀ መልኩ በድምቀት እየተከበረ ነው። እንደ ሀይማኖት አባቶች ገለፃ የደብረታቦር በዓል የብርሃን እና የመገለጥ በዓል ሲሆን፥ እየሱስ ክርስቶስ  በታቦር ተራራ ተገልጦ ብርሃን…

በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎትን ማስተጓጎሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአውሮፓ የተከሰተው ድርቅ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎትን እያስተጓጎለ መሆኑን የተለያዩ ሚዲያዎች ዘግበዋል፡፡ በአህጉረ አውሮፓ እየተከሰተ ባለው ድርቅ ምክንያት የሐይቆች እና የወንዞች ውሃ መጠን እየቀነሰ በመምጣቱ የባህር ትራንስፖርት…

የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች ማጣሪያ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2023 የሚካሄደው የአፍሪካ ከ23 ዓመት በታች የማጣሪያ ውድድር ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህ መሰረትም ኢትዮጵያ በመጀመሪያው ዙር  የማጣሪያ ውድድር ከዴሞክራቲክ ኮንጎ ጋር ተደልድላለች። ኢትዮጵያ ይህን ዙር የምታልፍ ከሆነ በሁለተኛው…

ሰሜን ኮሪያ ሁለት ክሩዝ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተሰማ 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ ሁለት የክሩዝ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏን የደቡብ ኮሪያው የዜና አገልግሎት ዮንሃፕ ዘግቧል፡፡ የደቡብ ኮሪያን ጦር ዋቢ ያደረገው ዮንሃፕ እንደዘገበው ሰሜን ኮሪያ ከሀገሪቱ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ ወደ ቢጫ ባህር ሁለት የክሩዝ ሚሳኤሎችን…

ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ ትቀጥላለች – ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ፕሬዚዳንት ፑቲን አረጋገጡ፡፡ ፑቲን የሰሜን ኮሪያን የነፃነት ቀን አስመልክተው ለሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በላኩት ደብዳቤ እንደገለፁት የሩሲያ እና የሰሜን ኮሪያ…

የግድቡ 3ኛ የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ግንባታውን አትጨርስም ለሚሉ ወገኖች ምላሽ የሰጠ ነው – መሀመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 3ኛ ሙሌት የሁሉም ኢትዮጵያውያን ስኬት ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የአባይ ግድብ ተሟጋች መሀመድ አል አሩሲ ተናገሩ፡፡ አል አሩሲ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

የጎርፍ አደጋ የስድስት ሰዎችን ሕይወት ቀጠፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ እና በሰሜን ወሎ ዞን ግዳን ወረዳ  በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የስድስት ሰዎች ሕይወት አለፈ። በምሥራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ፥ በወረዳው የሚኖሩት አባዎራ ከባለቤታቸው እና ልጃቸው ጋር ስራ…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት መጀመሩን አስመልክቶ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል…