የሀገር ውስጥ ዜና የመስቀል ደመራ በዓልን በተመለከተ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Sep 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መስቀል ደመራ ለአንድነትና ለሰላም በሚል መሪ ሃሳብ በአዲስ አበባ ከተማ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አዘጋጅነት የፓናል ውይይት እየተደረገ ነው። የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲከበርና ሀይማኖታዊ ትውፊቱን ሳይለቅ ለትውልድ ማስተላለፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአንድነትና የፍቅር ተምሳሌቱ የመሳላ በዓል እየተከበረ ነው Mikias Ayele Sep 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንድነትና የፍቅር ተምሳሌት የሆነው የመሳላ በዓል በከንባታ፣ጠንባሮና ዶንጋ ብሔረሰቦች ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በከንባታ ጠንባሮ ዞን በሚገኙ ሦስት ብሔረሰቦች ማለትም በከንባታ፣ ጠንባሮና ዶንጋ ብሄረሰቦች ዘንድ ነው በየዓመቱ የሚከበረው…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጪው በጋ ወቅት የዝናብ ሁኔታ ከመደበኛ በታች እንደሚሆን ይጠበቃል Mikias Ayele Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጪው የበጋ ወቅት የዝናብ ሁኔታ ከመደበኛ በታች እንደሚሆን የብሔራዊ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ ። ኢንስቲትዩቱ ያለፈው የክረምት ወቅት ትንበያ ግምገማና የመጪው የበጋ ወቅት የአየር ጸባይ ትንበያ ላይ የሚመክር መድረክ አካሂዷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላም እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና መፍጠር ይገባዋል – አምባሳደር ባጫ ደበሌ Mikias Ayele Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ግጭትን ለማስወገድ እና አሸባሪው ህወሓት ወደ ሰላማዊ ውይይት እንዲመጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አማጺው ቡድን ላይ ጫና እንዲፈጥር በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ጥሪ አቀረቡ። አምባሳደር ባጫ በኬንያ ለተባበሩት መንግስታት ፅህፈት…
የሀገር ውስጥ ዜና “መቻዕል ሜራ”- የእብደት ገበያ Mikias Ayele Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "መቻዕል ሜራ" (የእብደት ገበያ) የሀዲያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል "ያሆዴ" ሊከበር 15 ቀናት ሲቀሩ የሚጀምር ለበዓል ዝግጅት የሚደረግበት ገበያ ነው። መቻዕል ሜራ ተብሎ የሚጠራው ገበያው በአቻ ትርጉም ለመግለፅ አስቸጋሪ ቢሆንም ፅንሰ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ እና ዩክሬን የምርኮኛ ልውውጥ አደረጉ Mikias Ayele Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን 300 የሚጠጉ የጦር ምርኮኞች ልውውጥ አድርገዋል፡፡ በልውውጡ ከተካተቱት ምርኮኞች ውስጥ 10 ለዩክሬን ተሰልፈው ሲዋጉ የነበሩ የሌላ ሀገር ወታደሮች እና የዩክሬን ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ይገኙበታል ነው የተባለው፡፡…
ስፓርት ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድኑ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል Mikias Ayele Sep 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ከ 23 ዓመት በታች ዋንጫ ማጣርያ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ዛሬ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ አንደኛ ዙር የመጀመሪያ ማጣሪያ ጨዋታው ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም…
የሀገር ውስጥ ዜና የፎረም ኦፍ ፌዴሬሽንስ ፕሬዚዳንት ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ Mikias Ayele Sep 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፎረም ኦፍ ፌዴሬሽንስ ፕሬዚዳንት ሩፓክ ቻቶፓዲሂያይ ለሦስት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በቆይታቸው÷ ከሰላም ሚኒስቴር፣ ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ ከብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን አመራሮች እንዲሁም ከተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና አንዳንድ ሀገራትና ተቋማት አሸባሪው ህወሓት የፈጸማቸውን አሰቃቂ ወንጀሎች ደብቀዋል – ምሁራን Mikias Ayele Sep 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን የተለያዩ ወንጀሎችንና በደሎችን ቢፈጽምም አንዳንድ ሀገራትና ተቋማት የሚከተሉት የተዛባ አካሄድ እውነታው እንዳይወጣ አድርጓል ሲሉ ምሁራን ተናገሩ፡፡ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ጉዳዮች ተመራማሪው ንጋቱ አበበ ከፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በቤኒሻንጉል ክልል ለቱሪዝም ቀን እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ጎበኙ Mikias Ayele Sep 19, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እየተደረገ ያለውን የቱሪዝም ቀን ዝግጅት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በአምባሳደሯ የተመራው ልዑክ በዛሬው እለት በክልሉ የሚገኘውን የሼህ ሆጀሌ አልሃሰን የችሎት አዳራሽን…