Fana: At a Speed of Life!

የካፍ ፕሬዚዳንት የአፍሪካ ሱፐር ሊግ ውድድርን ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ ከፊፋው አቻቸው ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ጋር በመሆን የአፍሪካ ሱፐር ሊግ ውድድርን በዛሬው እለት ይፋ አድርገዋል፡፡ ውድድሩ ይፋ በሆነበት ወቅት የታንዛኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ቃሲም ማጃሊዋ…

የ165 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት መራቆትን በመቀንስ ምርታማነትን ለመጨመር የሚውል የ165 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር የእርዳታና የብድር ስምምነት ተፈረመ፡፡ በኢትዮጵያ መንግሥትና በዓለም ባንክ መካከል መካከል የተደረገው ስምምነት በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ 170 ወረዳዎችና…

998 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ 

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 998 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ ተችሏል፡፡ ከተመላሾቹ ውስጥ 985 ወንዶች ሲሆኑ አንድ ሴት እንዲሁም እድሜያቸው ከ18 አመት በታች የሆኑ 12 ታዳጊዎች እንደሚገኙ…

የናይጄሪያ ህግ አውጪ እና አማካሪዎች ልዑካን ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የሚገኙ የግብርና ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣2014  (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ህግ አውጪ እና አማካሪዎች ልዑካን ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን በግብርናው ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ መንግስት ንብረት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ መንግስት…

ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌ ብር አዲስ የፋይናንስ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌ ብር አዲስ የፋይናንስ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ያለው መርሐ ግብር “የፋይናንስ አገልግሎት ለሁሉም” በሚል ሶስት የፋይናንስ አገልግሎትን በቴሌብር የሚያካትት ነው…

24 የአልሸባብ አመራሮችን ጨምሮ ከ800 በላይ የቡድኑ ተዋጊዎች ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ኃይሉ በወሰደው እርምጃ እስካሁን ባለው ሂደት 24 የአልሸባብ አመራሮችን ጨምሮ ከ800 በላይ የሽብር ቡድኑ ተዋጊዎች መደምሰሳቸውን ጊዜያዊ የጸጥታ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና የጊዜያዊ ኮማንድ ፖስቱ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ከተማ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 100 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በደሴ ከተማ ያስገነባው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ነገ ይመረቃል። በ450 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የሚዲያ ኮምፕሌክስ ህንፃው ባለ 8 ወለል ሲሆን፥ ወቅቱ የደረሰበትን የሬዲዮ ስቱዲዮን ያካተተ…

ዩዌሪ ሙሴቪኒ መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የወሰደውን እርምጃ እንደሚያደንቁ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳውፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ መንግስት በሰሜን ኢትዮጵያ የተፈጠረውን ግጭት በሰላም ለመፍታት የወሰደውን እርምጃ እንደሚያደንቁ ገለፁ። አምባሳደር አለምፀሀይ መሰረት  ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኔ ጋር…

በሕገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የውጭ ሀገር ገንዘብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሕብረተሰቡና ከሌሎች የፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረን የውጭ ሀገር ገንዘብ መያዙን ገለፀ፡፡ በተካሄደው ዘመቻ 27 ሺህ 491 የአሜሪካ ዶላር፣…

መንግስት በጀመረው የአስር አመት የልማት ዕቅድ ለግብርና ዘርፍ ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ ነው-አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በጀመረው የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ ለግብርና ዘርፍ ቅድሚያ ሰጥቶ እየሰራ ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ከቻይና የውጭ ኢኮኖሚያዊ ልማት ትብብር ማዕከል ምክትል ዳይሬክተር ጄኔራል  ሊን ሁይፋንግ…