Fana: At a Speed of Life!

በመተከል ዞን በተካሄደ ኦፕሬሽን የጠላትን ኃይል በመደምሰስ የጦር መሳሪያዎች ተማረኩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን  በዳንጉር ወረዳ በተካሄደው ኦፕሬሽን የጠላትን ኃይል በመደምሰስ የጦር መሳሪያዎች ተማርከዋል፡፡ የዞኑ ሰላም ግንባታና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙሉዓለም ዋቅጅራ እንደገለጹት፥ ትናንት በዳንጉር ወረዳ በተካሄደው…

ሱዳን የጎርፍ አደጋ የጥንቃቄ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በስድስት ተጋላጭ ግዛቶች የጎርፍ አደጋ የጥንቃቄ እና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃለች፡፡ የሱዳን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባደረገው ስብሰባ በናይል ወንዝ፣ ገዚራ፣ ነጭ አባይ፣ ምዕራብ ኮርዶፋን፣ ደቡብ ዳርፉር እና ከሳላን ጨምሮ በስድስት…

በብራዚል እና አርጀንቲና የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

በብራዚል እና አርጀንቲና በተካሄዱ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ እና በአርጀንቲና ቦነስ አይረስ በተካሄዱ የግማሽ ማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች የግማሽ ማራቶን…

ከ700 ሚሊየን ብር በላይ የተገነባው የመኪና መገጣጠሚያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ተመርቆ ስራ ጀመረ። ፋብሪካው፥ በድሬዳዋ ነፃ የንግድ ቀጠና በኤል አውቶ ኢንጂነሪንግ እና ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር ነው የተገነባው። በምረቃ ሥነስርዓቱ  ላይ…

በደቡብ ክልል የሚነሱ የመዋቅር ጥያቄዎች በሰላማዊ መንገድ ብቻ የሚፈፀሙ ይሆናል- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልልነት፣ የዞን እና የልዩ ወረዳ እንሁን የሚሉ አስተዳደርን መሰረት ያደረጉ ጥያቄዎች ተገቢ ምላሽ የሚያገኙት በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንደሚሆን መንግስት ፅኑ እምነት አለው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ተናገሩ፡፡…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ349 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 158 ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከ349 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ 158 የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ከተመረቁት ፕሮጀክቶች መካከል  የወጣቶች ስብዕና መገንብያ ማእከላት፣ የደረቅ ቆሻሻ ጊዜያዊ ማጠራቀሚያ ገንዳዎች፣ የፖሊስ አባላት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የኡጋንዳ አቻውን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቋም መለኪያ ጨዋታ ከኡጋንዳ አቻው ጋር የተጫወተው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የኡጋንዳ አቻውን 1 ለ 0 አሽንፏል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑን የአሸናፊነት ጎል የፋሲል ከነማው የመሐል ተጫዋች በዛብህ መለዮ 93ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ሁለቱ…

ከ430 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ካስመዘገቡ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ከ430 ሚሊየን ብር በላይ የኢንቨስትመንት ካፒታል ያስመዘገቡ ሦስት የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ፡፡ የውል ስምምነቱን የፈረሙት አፊያን የጨርቃጨርቅና አልባሳት ማምረቻ፣ አሊያኪም የምግብ…

17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል “ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችን ለዘላቂ ሰላማችን!” በሚል መሪ ቃል ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 17ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በዓል “ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችን ለዘላቂ ሰላማችን!” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር፥ በዓሉ በፌዴሬሽን ምክር…

በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢንሳ ነው የመጣነው ብለው በማስፈራራት 260 ሺህ ብር የተቀበሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ሰራተኞች በእስራት ተቀጡ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን አባላቶቹ በመመሳጠር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተገን በማድረግ እና ስልጣናቸውን አላግባብ ተጠቅመው በፈፀሙት…