መስቀል የሀገራችን ስም በበጎ በማስጠራት፣ ባህላችን በማስተዋወቅና አንድነትን በማጠናከር የበዛ ትሩፋት አለው- አምባሳደር ስለሺ በቀለ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መስቀል ከኃይማኖታዊ በዓልነቱ ባሻገር፣ የሀገራችን ስም በበጎ በማስጠራት፣ ባህላችን በማስተዋወቅና አንድነትን በማጠናከር ረገድ የበዛ ትሩፋት አለው ሲሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ ገለጹ።
በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ እና…