የሀገር ውስጥ ዜና ለአየር ኃይል ከፍተኛ መኮንኖች የማዕረግ ማልበስ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በያዝነው ዓመት ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገቡና በሥራቸው ምሥጉን ለሆኑ 697 የአየር ኃይል አባላት ማዕረግ የማልበስ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ፡፡ ማዕረግ የማልበስ ሥነ-ሥርዓቱን ያከናወኑት የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ…
ስፓርት ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያዩ Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ሲዳማ ቡና እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ረፋድ በተደረገው ጨዋታ ሀብታሙ ታደሰ ለሲዳማ ቡና እንዲሁም ዳዋ ሁጤሳ (በፍፁም ቅጣት ምት) የወልዋሎ አዲግራት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ሶማሊያ ግንኙነት ዳግም እየተጠናከረ ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ግንኙነት ዳግም እየተጠናከረ ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ወደ ግብይት ስርዓቱ ለማስገባት እየተሰራ ነው Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማጭበርበርን የሚቀንስ እና በቀላሉ የሚለይ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ወደ ግብይት ስርዓቱ ለማስገባት እየሰራ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የታክስ ስርዓት ማጣጣምና የክልሎች ድጋፍ ዳይሬክተር ብርሃኑ አበበ፤…
የሀገር ውስጥ ዜና 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በተለያዩ ክልሎች እየተከበረ ነው Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልሎች 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው መርሐ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአየር ሀይል ስፖርታዊ ውድድር የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Feb 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ አየር ሀይል 129ኛው የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ ባለፉት 15 ቀናት ሲካሄድ የነበረው ስፖርታዊ ውድድር የማጠናቀቂያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው። በውድድሩ የተካሄዱት የእግር ኳስ፣ የመረብ ኳስና የገመድ ጉተታ ስፖርታዊ ክንውኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና ህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ Mikias Ayele Feb 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ዘርፍ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀርቧል። በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍስሃ ሻውል ከህንድ የንግድ ተቋማት ሥራ ሃላፊዎች እና ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ውቅት አምባሳደር ፍስሃ÷ ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአጀንዳ ባልተሰባሰበባቸው አካባቢዎች አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ የህዝቡ ሚና ወሳኝ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) Mikias Ayele Feb 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግጭት በሚታይባቸው አካባቢዎች ለምክክር ሂደቱ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር የህዝቡ ሚና ወሳኝ መሆኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ገልጸዋል፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ‘አንድ ጉዳይ’ ጋር ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና ብሪታኒያ ሁለትዮሽ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ምክክር እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Feb 27, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያና ብሪታኒያ የሁለትዮሽ እና ስትራቴጂካዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የውጭ ጉዳይ ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ እና ብሪታኒያ በፈተናዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የሴቶች ብሔራዊ ቡድኑ ካምፓላ ገባ Mikias Ayele Feb 19, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ኡጋንዳ ካምፓላ ገብቷል። ብሔራዊ ቡድኑ ኢንተቤ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በዩጋንዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካዮች እንዲሁም የኢትዮጵያ ኮምዩኒቲ በዩጋንዳ አባላት አቀባበል አድርገውለታል፡፡…