የጨቅላ ህጻናትና እናቶች ሞት ምጣኔን በመቀነስ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ተመዝግቧል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የጨቅላ ህጻናትና እናቶች ሞት ምጣኔን በመቀነስ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ መመዝገቡን የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2017 በጀት ዓመት የሦስተኛው ሩብ ዓመት…