ሚኒስቴሩ የአፈር ማዳበሪያ በወቅቱ ለአርሶ አደሩ እንዲደርስ ዩኒየኖች በትኩረት እንዲሰሩ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያ በወቅቱ ለአርሶ አደሮች እንዲደርስ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየኖች በትኩረት ሊሰሩ ይገባል ሲል የግብርና ሚኒስቴር አሳሰስቧል፡፡
የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር÷በቢሾፍቱ አካባቢ ለውጭ ገበያ የሚቀርብ በ78 ሄክታር…