Fana: At a Speed of Life!

በሩብ ዓመቱ ከ90 ሺህ በላይ ዜጎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩብ ዓመቱ ከ90 ሺህ በላይ ዜጎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ገለጹ። ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች ቴክኖሎጂ የማላመድና "የግድቤን በደጄ" ስራዎች በቀጣይ በትኩረት እንደሚከናወኑም…

የህንድ ባለሀብቶች በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋያቸውን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋርማሲዩቲካል ማኑፋክቸሪንግ ላይ የተሰማሩ የህንድ ባለሀብቶች በ279 ሄክታር መሬት ላይ ባረፈው በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ተሰማርተው መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ባለሀብቶቹ ፍላጎታቸውን የገለፁት የቂሊንጦ…

በአዲስ አበባ በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብሩ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች በተጨማሪ…

አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በኮምቦልቻ ከተማ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ በኮምቦልቻ ከተማ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ወገኖች የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ በየደረጃው ያሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የሚገነቡት ቤቶች…

ምክር ቤቱ የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማሻሻያ አዋጅን አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማሻሻያ አዋጅን አፅድቋል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ ሁለት አዋጆችን መርምሮ አፅድቋል፡፡ በጉባዔውም የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ…

ነዋሪው ለውይይት ቅድሚያ በመስጠቱ ምሥጋና ይገባዋል – የጎንደር ከተማ አሥተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተረጋጋና በሰከነ መንገድ ለውይይት በመቅረብ ነዋሪው ያደረገው መልካም ትብብር የሚመሰገን መሆኑን የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ገለጹ፡፡ በጎንደር ከተማ የተካሄዱ የውይይት መድረኮች በሰላም መጠናቀቃቸውን ተከትሎ አቶ ባዩህ…

በሶማሌ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ወደ 43 በመቶ ማድረስ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የሶማሌ ክልልን የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ከነበረበት 19 በመቶ ወደ 43 በመቶ ማድረስ እንደተቻለ የክልሉ ውሀ ቢሮ ገለጸ። የሶማሌ ክልል ውሀ ቢሮ የመጠጥ ውሃ ዳይሬክተር አብዲ ከድር እንደገለጹት÷እንደ ክልል ያለውን የንፁህ…

የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከር አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት ያለመ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን በማጠናከር አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት ያለመ የሀገር ሽማግሌዎች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሀገር ሽማግሌዎች በኢትዮጵያ ያሉ አለመግባባቶችን በምክክር ለመፍታት ሚናቸው ከፍተኛ ነው ተብሏል፡፡…

በደሴ ከተማ በ788 ሚሊየን ብር የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት ለነባርና አዲስ ለሚገነቡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች 788 ሚሊየን ብር መመደቡን የደሴ ከተማ አስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን ገለጸ። የደሴ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ አቶ ከበደ መሃመድ እንደገለጹት÷…

የኢትዮጵያ የባህር በር የጋራ ተጠቃሚነት ጥያቄ አማራጭ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው – ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር የጋራ ተጠቃሚነት ጥያቄ አማራጭ ሳይሆን የህልውና ጉዳይ ነው ሲሉ አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ገለጹ። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት ፕሮፌሰር በየነ…