በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሰራት እንዳለበት ተጠቆመ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትና እና ዘላቂ ልማት ማረጋገጥ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚና ዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ኮሚሽነር ጆሴፋ ሳኮ ገለጹ።
4ኛው የመላ አፍሪካ የድህረ-ምርት…