Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ መሰራት እንዳለበት ተጠቆመ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የድህረ-ምርት ብክነትን በመቀነስ የምግብ ዋስትና እና ዘላቂ ልማት ማረጋገጥ እንደሚገባ በአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ የገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚና ዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ኮሚሽነር ጆሴፋ ሳኮ ገለጹ። 4ኛው የመላ አፍሪካ የድህረ-ምርት…

በአባይ፣ በቆቃና በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኢንስቲትዩቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባይ፣ በቆቃ እና በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ በኢንስቲትዮቱ የትንበያ ባለሙያ ሳምራዊት አበበ÷ በቀጣይ 10 ቀናት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ጠንካራ የደመና…

የሶማሌ ክልል ዳያስፖራዎች የውይይት መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የውይይት መድረክ በጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ተወካይና የፀጥታ ቢሮ ሀላፊ አቶ ጠይብ አሕመድ፣ የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ምክትል ሀላፊ ወ/ሮ ዘይነብ ሀጂ አደን እንዲሁም…

ኢትዮ-ቴሌኮም የምዕራብ ሪጅን በ5 ሚሊየን ብር የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም ምዕራብ ሪጅን በአራቱም የወለጋ ዞኖች ለሚገኙ የአቅመ ደካማ ተማሪዎች እና ለተፈናቃይ ወገኖች የ5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። የተቋሙ የምዕራብ ሪጅን ስራ አስፈፃሚ ተወካይ አቶ አስረስ…

አምባሳደር ምስጋኑ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞችና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከካናዳ የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት ምክትል ሚኒስትር ስኮት ሀሪስ ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸውም በሁለቱም ሀገራት የኢሚግሬሽን፣ የስደተኞች እና የዜግነት አገልግሎት ተቋማት መካከል…

ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል  ድል ሲቀናቸው ማንቼስተር ዩናይትድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከሜዳቸው ውጪ የተጫወቱት ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል ድል ሲቀናቸው በሜዳው የተጫወተው ማንቼስተር ዩናይትድ ሽንፈት አስተናግዷል፡፡ ሊቨርፑል ወልቨርሃምፕተን ወንደረርስንን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ሲረታ÷ማንቼስተር ሲቲ…

የሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ የቱርክ መርከቦች ሊቢያ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሊቢያ የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች የሚሆን ሰብዓዊ ድጋፍ የጫኑ ሁለት የቱርክ የባህር ሃይል መርከቦች ሊቢያ ደርሰዋል። መርከቦቹ 360 ድጋፍ ሰጪ ሰዎች እና 122 ተሽከርካሪዎች መያዛቸው ተገልጿል። የቱርክ ብሔራዊ መከላከያ ሚኒስቴር…

ከመስከረም 7 እስከ 11 የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመስከረም 7 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም የትምህርት ሳምንት ሆኖ እንደሚከበር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ አጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ የ2016 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የትምህርት ካላንደርን በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል፡፡ ክልሎች…

በሶማሌ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ከ83 ሺህ በላይ ዜጎች እርዳታ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ከ83 ሺህ በላይ ዜጎች የዕለት ደራሽ የምግብ እርዳታ እየተሰራጨ መሆኑን የክልሉ የአደጋ ስጋት አመራር ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ሃላፊ አቶ አሕመድ ያሲን እንደገለጹት÷ በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ እና ድጋፍ…

በግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች የሚውል የ3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በግጭት ለተጎዱ አካባቢዎች የተመጣጠነ አመጋገብ ሥርዓትን ለማሻሻል የሚውል የ3 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ድጋፉን የተፈራረሙት  የዓለም ምግብ ፕሮግራም፣ የፈረንሳይ  መንግስትና ዓለም አቀፉ የሕጻናት አድን ድርጅት…