Fana: At a Speed of Life!

የቻይና የደኅንነት ሚኒስቴር የፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ አቅምን ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የሕዝብ ደኅንነት ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የፎረንሲክ አቅምን ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በቻይና የሕዝብ ደኅንነት ሚኒስቴር የዓለም ዓቀፍ ትብብር ዲፓርትመንት…

በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማዕድ የማጋራት መርሐ  ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደሴ፣ ጎንደር፣ ባሕር ዳርና ወልዲያ ከተሞች የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡ በባህር ዳር እና በወልዲያ ከተሞች አዲሱን ዓመት ምክንያት በማድረግ ማዕድ የማጋራት መርሐ-ግብር…

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የማገቻ ካምፕ እንደሌለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ የማገቻ ካምፕ እንደሌለው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ እስካሁን ያዘጋጃቸው የማቆያ ቦታዎች አምስት ብቻ መሆናቸውን ገልጿል። እነርሱም…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ካቢኔ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ካቢኔ የመጀመሪያ ስብሰባውን በሆሳዕና ከተማ አካሂዷል። ካቢኔው በስብሰባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…

የአብሮነት ቀን በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 6 የአብሮነት ቀን በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳድሮች በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ የአብሮነት ቀን “በህብር የተሰራች ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ በጋምቤላ ክልል በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ  ይገኛል፡፡ በክልሉ…

“የአብሮነት ቀን” በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጷጉሜን 6 "የአብሮነት ቀን" በተለያዩ መርሐ ግብሮች በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ነው፡፡ የጷጉሜን 6 የአብሮነት ቀን"“በህብር የተሰራች ሀገር”በሚል መሪ ሀሳብ ነው በመንግሥት እና በግል ተቋማት እየተከበረ የሚገኘው፡፡ የቀኑ መከበርም…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በተካሄደው በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በግብፅ አቻው 1 ለ 0 ተሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የ2023 አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታ ከግብጽ አቻው ጋር አካሂዷል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች…

በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ ይገባል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ሀገራት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ የአፍሪካ ህብረት ከተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከ3 የስኳር ፋብሪካዎች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከ3 ግዙፍ የስኳር ፋብሪካዎች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ እና የሶስቱ የስኳር ፋብሪካ…