የሀገርና የህዝብ ወገንተኝነት ስሜት በመላበሰ የህዝብና መንግሥት አገልግሎት መስጠት ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርና የህዝብ ወገንተኝነት ስሜት በመላበሰ የህዝብና መንግሥት አገልግሎት መስጠት ይገባል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ።
ጳጉሜን 1 የአገልግሎት ቀን በክልሉ በፓናል ውይይትና በሌሎች መርሐ ግብሮች እየተከበረ…