በኦሮሚያ ክልል ለ159 የክህሎት፣ ቴክኖሎጂ እና የሥራ ፈጠራ ሐሳብ ተወዳዳሪዎች እውቅና ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተካሄደው የክህሎት፣ ቴክኖሎጂ እና የሥራ ፈጠራ ሐሳብ ውድድር ለ159 ተቋማት እውቅና ተሰጥቷል፡፡
"የክህሎት ማዕበል ለኦሮሚያ ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ ክልል አቀፍ የክህሎት፣ የቴክኖሎጂ፣ የሥራ ፈጠራ ሐሳብ እና የተግባራዊ…