Fana: At a Speed of Life!

በአረንጓዴ ዓሻራ የሚተከሉ ችግኞች የፅድቀት ምጣኔያቸው እንዲጨምር በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ ዓሻራ የሚተከሉ ችግኞች የፅድቀት ምጣኔያቸው እንዲጨምር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የአማራ እና የጋምቤላ ክልሎች ገለጹ። የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ተፈጥሮ ሀብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ዳይሬክተር እስመለአለም ምህረት ÷ በክልሉ ባለፈው…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአውሮፕላን ነዳጅ ውጪ የሌሎች ነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል የንግድ እና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር አስታወቀ። በዚህም ከየካቲት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከሌሊቱ 6 ሰዓት እስከ መጋቢት 30 ቀን 2015 ዓ.ም ባለው ጊዜ…

የቻይና ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሐብታሙ ኢተፋ ከቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን ሊቀመንበር ሉ ዢያንግ ጋር በኢነርጂ ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ  ወቅት ኢንጂነር ሐብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት÷ባለፉት ዓመታት የቻይና ኩባንያዎች በመሰረተ…

የፓኪስታን የኢንቨስትመንትና የንግድ ልዑክ የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ70 በላይ የፓኪስታን የኢንቨስትመንት እና የንግድ ልዑካን ቡድን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪያል ፓርክን እየጎበኘ ነው፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ÷ለልዑካን ቡድኑ የፓርኩን ወቅታዊ የስራ እንቅስቃሴ…

‘‘አይ አር ሲ’’ለጋምቤላ ክልል ተሽከርካሪዎችንና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ ግብረ-ሰናይ ድርጅት‘‘አይ አር ሲ’’በጋምቤላ ክልል የጤና አገልግሎትን ለማጠናከር የሚያግዙ ከ6 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ ተሽከርካሪዎችንና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡ የአውሮፓ ሕብረት አምባሳደር ሮላንድ ኮቢያ…

የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አማራጮች ብሔራዊ ምክክር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ አማራጮች ብሔራዊ ምክክር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት…

‘ካፒታል ኢኩዊሊብረም’ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ እንዲሰማራ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የንግድ ተቋም ‘ካፒታል ኢኩዊሊብረም’ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ እና ሌሎች የፋይናንስ መስኮች ላይ እንዲሰማራ ጥሪ ቀረበ፡፡ ‘ካፒታል ኢኩዊሊብረም’ የኢነርጂ መሰረተ ልማትን ጨምሮ በዘላቂ የፋይናንስ ዘርፎች ላይ የሚሰራ የንግድ ተቋም…

አቶ ደመቀ መኮንን በአዘርባጃን ከሚገኙ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአዘርባጃን ከሚገኙ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን÷በኢትዮጵያ  ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጮችና መንግስት በኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ለውጭ…

በሃረሪ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በደረሰ የትራፊክ አደጋ የዘጠኝ  ሰዎች ህይወት ማለፉን  የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ። አደጋው የደረሰው በክልሉ ሶፊ ወረዳ በተለምዶ ሃረዌ ሳልቶ በተባለው ስፍራ ትላንት ሌሊት 9 ሰዓት አካባቢ መሆኑን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ…

የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን ኃላፊዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችን ያካተተ ልዑክ በክልሉ ድንበር አካባቢ ከሚገኙ የደቡብ ሱዳን የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጁባ ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይታቸውም÷ በጋምቤላ ክልልና ደቡብ ሱዳን በሚገኙ ሶስት ግዛቶች ግሬት ፒቦር አስተዳደርና…