የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩ ወደመደበኛ ህይወት ለመመለስ እያገዘን ነው-የሽረ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከከተማ ከተማና የከተማ ውስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩ ወደ መደበኛ ህይወት ለመመለስ እያገዘን ነው ሲሉ የሽረ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
በክልሉ የነበረውን ጦርነት ተከትሎ ተቋርጦ የነበረው የትራንስፖርት አገልግሎት…