Fana: At a Speed of Life!

የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከኖርዌይ ልዑክ ጋር በልማት ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከኖርዌይ መንግስት የቴክኒካል ኤክስፐርቶች ቡድን አባላት ጋር በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ወቅት በኢትዮጵያ ስላሉ የልማት ተግባራትና የልማት አጋሮችን ተሳትፎ ስለሚጠይቁ  ጉዳዮች ለልዑካን…

የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሚኒስቴር የዓድዋ ድልን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው አውደ ርዕይ ለዕይታ ክፍት ሆኗል፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ፣ የመከላከያ ሚኒስትር ዴዔታ ማርታ ሉዊጂ እና ከፍተኛ መኮንኖችና የሰራዊቱ አመራሮች አውደ ርዕዩን…

ዶ/ር ግርማ አመንቴ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ የግብርና ዘርፍን ለማዘመን በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ዛሆ ዚዩዋን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ ቻይና የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ ለማዘመን በምታደርገው ሁለንተናዊ ድጋፍ ዙሪያ መክረዋል፡፡ በተጨማሪም…

በግል ስራና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሀገር ውስጥ የስራ ስምሪት አገልግሎት መመሪያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ስራ እና ሰራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች የሀገር ውስጥ የስራ ስምሪት አገልግሎት ስለሚሰጡበት ሁኔታ ለመወሰን በወጣው መመሪያ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይቱ የስራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ ንጉሱ ጥላሁን እና ከተለያዩ  የኤጀንሲ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሁለት ዘርፎች የ‘ስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት’ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የዓመቱ የአፍሪካ ካርጎ አገልግሎት ሰጪ" እና "በአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ የአየር ካርጎ ብራንድ" በሚሉ ዘርፎች የስታት ትሬድ ታይምስ ካርጎ ልኅቀት ሽልማት ማሸነፉን አስታውቋል። አየር መንገዱ ሽልማቶቹን በደቡብ አፍሪካ…

የአውሮፓ ህብረት በጤናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር ለመስራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በፋይናንስ፣ በልምድ ልውውጥና በሕክምና ቁሳቁስ አቅርቦት በኩል ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት ለመስራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና …

በቦረና ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ለተጎጂዎች የሚቀርበው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ተጨማሪ ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን የተከሰተው ድርቅ በሰው እና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ ነው፡፡ የዞኑ አስተዳደር በበኩሉ ከ 3ነጥብ 3…

የሐረሪ ክልል በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ፡፡ በዞኑ በተከሰተው ድርቅ ምክንያት በርካታ ዜጎች ለጉዳት መዳረጋቸውን የተገለጸ ሲሆን ፥ የክልሉ…

የግል ባለሃብቶች በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ባለሃብቶች በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሰማሩ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ጥሪ አቀረበ። ባለስልጣኑ የግል ዘርፉ በአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ላይ ያለውን ተሳትፎ እንዲያጎለብት ባለሃብቶች በተለይም በአነስተኛ የኤርፖርቶች…

ሀገራዊ ተልዕኳቸውን በጀግንነት ሲወጡ ለቆዩ የመከላከያ ሰራዊት ጦር አዛዦችና አባላት የጀግና አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከብተና ለመታደግ በተለያዩ ግንባሮች በጀግንነት ሀገራዊ ተልዕኳቸውን ሲወጡ ለቆዩ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ የሠራዊት አባላት እና አመራሮች በቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ…