የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ለ4 ሺህ 401 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ Shambel Mihret Jan 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ4 ሺህ 401 የሕግ ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታወቀ። የአማራ ክልል ለታራሚዎቹ ይቅርታ ያደረገው በይቅርታ ቦርዱ ተመርምሮ መስፈርቱን አሟልተው በመገኘታቸው የክልሉ ምክር ቤት ጥር 17 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው…
የሀገር ውስጥ ዜና የደሴ አዳሪ ትምህርት ቤት አቅሙን ለማሳደግ ድጋፍ እንዲደረግለት ጥሪ አቀረበ Shambel Mihret Jan 29, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተማሪዎችን ለማብቃትና የቅበላ አቅሙን ለማሳደግ ድጋፍ እንዲደረግለት የደሴ አዳሪ ትምህርት ቤት ጥሪ አቅርቧል፡፡ የትምህርት ቤቱ ምክትል ርዕሰ መምህር አቶ ፍቅር በላይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ ትምህርት ቤቱ በወቅታዊ ችግርና…
የሀገር ውስጥ ዜና የጌዴኦ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል "ደራሮ ለዘላቂ ሰላም እና ልማት" በሚል መሪ ቃል በጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ ዋዜማው በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው፡፡ በተለይ በቡና፣ በፍራፍሬ እንዲሁም በእንሰት ምርቱ የሚታወቀው ዞኑ በዋዜማው በከተማው አደባባይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የእውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የዳያስፖራ አደረጃጀቶች የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም አቀፍ የትምህርት አጋርነት ድርጅት በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፉን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገለፀ Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ የትምህርት አጋርነት ድርጅት በኢትዮጵያ የትምህርት ዘርፉን ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዓለም አቀፍ የትምህርት አጋርነት ድርጅት ዋና ስራ አስፈጻሚ ላውራ ፍረጀንት ጋር ተወያይተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አወል አርባ ከዴንማርክ የልማት ትብብር እና የዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ፖሊሲ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ከዴንማርክ የልማት ትብብር እና የዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ፖሊሲ ሚኒስትር ዳን ጆርገንሰን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በግጭት ምክንያት የወደሙ አካባቢዎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ላይ መምከራቸውን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ በደብረ ማርቆስ እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መድረክ በደብረ ማርቆስ ከተማ ተካሄደ፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ናሰፈሩት ጽሑፍ፥ በዘርፉ እየተመዘገበ ያለው ውጤት ተስፋ ሰጪ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የአምራች…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከተመድ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከተመድ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅት ረዳት ዋና ፀሀፊ ጋር እና በኢትዮጵያ የተመድ ሰብዓዊ እርዳታ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጠናው የተገኘው አንፃራዊ ሰላም ለዕድገት መሠረት የሚጥል ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን እና በታላቁ የህዳሴ ግድብ ቀጠና የተገኘው አንፃራዊ የሰላም ለውጥ ለዕድገታችን መሠረት የሚጥል ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ቀጠናውን በጎበኙበት ወቅት ÷ ለሰላም የተዘረጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ለ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑ ተመለከተ Shambel Mihret Jan 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ለችግር ለተጋለጡ 3 ነጥብ 5ሚሊየን ወገኖች ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የሎጅስቲክ ምላሽና መልሶ መቋቋም ገለጸ። በኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ የሎጅስቲክ ምላሽና መልሶ መቋቋም ዳይሬክተር ደበላ ኢታና ለፋና…