የሀገር ውስጥ ዜና ጎሕ ቤቶች ባንክና የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት በጋራ ለመስራት ተስማሙ Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎሕ ቤቶች ባንክ ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ አስማረ እና የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ዓለምአንተ አግደው ከኤፍ ቢ አይ ረዳት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ አለምአንተ አግደው ከአሜሪካ የፌዴራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ (ኤፍ ቢ አይ) ረዳት ዳይሬክተር ራይመንድ ዱዳ ጋር በሁለቱ ሀገራት የጋራ የሕግና የፍትሕ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አቶ አለምአንተ አግደው በኢትየጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሞዴል አዳሪ ትምህርት ቤቶች ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር ስለሚኖራቸው ግንኙነት አሠራር ይዘረጋል- ትምህርት ሚኒስቴር Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በየአካባቢው የሚገኙ ሞዴል አዳሪ ትምህርት ቤቶች በአካባቢያቸው ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ሊኖራቸው ስለሚገባ ግንኙነት አሠራር እንደሚዘረጋ ተገለጸ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ የጋሞ ባይራ ሞዴል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ልዩ ጉባዔውን እያካሄደ ነው Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 1ኛ ልዩ ጠቅላላ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። በጉባዔው የክልል ተወካዮች እየተሳተፉ ሲሆን÷ የምክር ቤቱ የ100 ቀን እቅድ እና ክንውን ሪፖርት ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የ2015 በጀት ዓመት…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ እየተወያዩ ነው Shambel Mihret Nov 10, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ጀመሩ። በውይይቱ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዞንና የከተማ አስተዳደር የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ ውሳኔዎችን አሳለፈ Shambel Mihret Nov 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ በ2ኛ አመት 5ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በዚህም መሰረት ፥ የጥቁር ህዝቦች ነፃነትና የጀግንነት ማሳያ አርማ የሆነው የአድዋ ሙዚየም የኪነጥበብ ስራ ላይ ተወያይቶ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ተወክለው…
የሀገር ውስጥ ዜና በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የተመራ ልዑክ በአሶሳ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን ጎበኘ Shambel Mihret Nov 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአሶሳ ግብርና ምርምር ማዕከል የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በግብርና ምርምር ማዕከሉ እየተከናወኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት አሊ ቢራ የትውልዶች ሁሉ ማስተማሪያ ነው -የሙዚቃ ባለሙያዎች Shambel Mihret Nov 8, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክብር ዶክተር አርቲስት አሊ ቢራ የትውልዶች ሁሉ ማስተማሪያና በጥበብ ስራዎቹ ራሱን አስከብሮ የኖረ ነው ሲሉ የሙዚቃ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የሙዚቀኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ዶክተር ዳዊት ይፍሩ፣ የሙዚቃ ባለሙያው ሰርጸፍሬ ስብሀትና ሌሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዦች ናይሮቢ ላይ ተገናኙ Shambel Mihret Nov 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትና የህወሓት ታጣቂዎች አዛዦች ናይሮቢ ላይ ተገናኙ። በሰላም ስምምነቱ ውስጥ በአምስት ቀን ውስጥ ወታደራዊ አመራሮች እንዲገናኙ በሚያዘው መሠረት የአዛዦቹ ውይይት ዛሬ በናይሮቢ ተጀምሯል ። እስካሁን የስምምነቱ ሂደቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ስምምነቱ በሀገሪቱ ሰላምን ለማስፈንና ልማትን ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል ነው-የሐረሪ ክልል Shambel Mihret Nov 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ስምምነቱ በሀገሪቱ ሰላምን ለማስፈንና ልማትን ለማረጋገጥ መሰረት የሚጥል እና መንግስትና ህዝባችን ፊቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ልማት እንዲያዞሩ እድል የሚፈጥር ነው ሲል የሐረሪ ክልል ገለፀ፡፡ በኢትዮጵያ መንግስትና በሕወሀት መካከል የተደረሰውን…