Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ ነገ በሐረሪ ክልል ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ ነገ በሐረሪ ክልል እንደሚካሄድ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሄኖክ ሙሉነህ እንደገለፁት÷ በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ…

አሰሪዋን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል የተጠረጠረችው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የገዛ ቀጣሪዋን በአሰቃቂ ሁኔታ በመግደል ወንጀል የተጠረጠረችውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ። ወንጀሉ የተፈጸመው ጥቅምት 18 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10:45 ሰዓት ሲሆን÷ ቦታው ደግሞ በአዲስ አበባ…

ስዊዲን በኢትዮጵያ ለሴቶች ሰላምና ደህንነት ግንባታ የ2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊዲን በኢትዮጵያ ለሴቶች ሰላም እና ደህንነት ግንባታ የሚውል የ2 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ አድርጋለች፡፡ ድጋፉ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ሴቶች በተለያዩ ዘርፎች የሚኖራቸውን ተሳትፎ ማሳደግ እንደሚያስችል ተጠቁሟል፡፡ ድጋፉ የተባበሩት…

ለአፍሪካ ችግሮች እልባት ለመስጠት የወጣቶችን አቅም መጠቀም ያስፈልጋል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ችግሮች እልባት ለመስጠት የወጣቶችን አቅም በከፍተኛ ሁኔታ መጠቀም እንደሚገባ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ብልጽግና ፓርቲ ከመላው አፍሪካ ለተወጣጡ የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ ለሆኑ እንግዶች…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚመለከታቸው ተቋማት ድጋፍ እንዲያደርጉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተቋቋመ ልዩ አጣሪ ቋሚ ኮሚቴ የመተከል ግጭት መፍትሄና…

በኢትዮጵያ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ማሳ እያለሙ ነው –  ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ 3 ነጥብ 7 ሚሊየን አርሶ አደሮች በኩታ ገጠም ማሳ እያለሙ እንደሚገኙ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ማንደፍሮ ንጉሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ በመኽር…

በሐረሪ ክልል መሬት ወስደው ባላለሙ ባለሀብቶች እና ፕሮጀክቶችን በሚያጓትቱ ተቋራጮች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል መሬት ወስደው ባላለሙ ባለሃብቶች እና ፕሮጀክቶችን በወቅቱ በማያጠናቅቁ ተቋራጮች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች…

በሰሜን እዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት መታሰቢያ ጥቅምት 24 ቀን በመላ ኢትዮጵያ ይካሄዳል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት ሁለተኛ ዓመት መታሰቢያ የፊታችን ጥቅምት 24 ቀን በመላ ሀገሪቱ  እንደሚካሄድ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ…

አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ጭፍጨፋ የሚዘክር ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ ሊካሔድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሕወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመው ጭፍጨፋ ሁለተኛ ዓመት የሚዘከርበትና የውጭ ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ የፊታችን ሐሙስ እንደሚካሄድ ተገለጸ። ሰልፉ መነሻውን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት…

ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር የ4ኛ ሣምንት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር የ4ኛ ሣምንት መርሐ ግብር በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ነው፡፡ የ4ኛ ሣምንት የሳይበር ደህንነት ወር መርሐ ግብሩ የማህበረሰብ አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም የዜጎችንና…