Fana: At a Speed of Life!

ሰላምን፣ አብሮነትንና ወንድማማችነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ሥራ ተሰርቷል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ሰላምን፣ አብሮነትንና ወንድማማችነትን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ሥራ መሠራቱን የአዲስ አበባ ከተማ  አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ ከልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ጋር ባደረጉት ውይይት መንግስት ለሰላም ያለውን ቁርጠኝነት…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡ ምክር ቤቱ ውይይት እንዲደረግባቸው የቀረቡለትን አጀንዳዎች አጽድቋል፡፡ በዚህም የአንድ የምክር ቤቱ አባል ያለመከሰስ መብት ማንሳትን ጨምሮ…

በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች መዋዕለነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ279 ሄክታር መሬት ላይ ለፋርማሲዩቲካል አምራቾች በተዘጋጀው ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለሀብቶችና የዘርፉ አምራች ኩባንያዎች መዋዕለነዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ ቀርቧል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ …

የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከባለድርሻ አካላት ጋር የመሰረተ ልማት ቅንጅትና መንገድ ዘርፍ እቅድ አፈጻጸም ሀገር አቀፍ ጉባዔ እያካሄደ ነው፡፡ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ÷ ጉባኤው…

በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች ለወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት መንግስት ያቀረበውን ወቅታዊ ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ከ303 ሺህ ዶላር በላይ ተሰብስቧል። ከድጋፉ ውስጥ 300 ሺህ የሚሆነው ከዱባይና ሰሜን ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ኮሚዩኒቲ…

ሀገራዊ ምክክሩ የኢትዮጵያን አንገብጋቢ ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል መሆን አለበት- ከፍተኛ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ስር የሰደዱ አንገብጋቢ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል መሆን እንዳለበት ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ገለጹ፡፡ የክልል ርዕሳነ-መስተዳድሮች እና ከፍተኛ አመራሮች ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ባቀረበው…

የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ  በኃላፊነት መስራት ይገባል- አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ የቤት ልማት ግንባታዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁ በሙሉ ኃላፊነት እንዲሰራ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ አሳስበዋል፡፡ አቶ ጃንጥራር የአቃቂ ቅሊቲ ተገጣጣሚ ቤቶች ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ  የጎበኙ ሲሆን፥…

ከ290 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ290 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የአሜሪካ ዶላር ይዞ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተካሄደ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለጸ፡፡ በቁጥጥር ስር የዋለው ተጠርጣሪ ካሜሮናዊ ዜግነት ያለው ነው ተብሏል፡፡ ተጠርጣሪው የውሸት ምክንያት…

ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ በኢትዮጵያ የሚተገበር የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ በኢትዮጵያ የሚተገበር የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ። በኢትዮጵያ የግሎባል ኢነርጂ አልያንስ ለሰዎችና ፕላኔት፥ የመጀመሪያ የሆነውን ይህን ተደራሽ ታዳሽ ሀይል ለግብርና ስራዎች ፕሮጀክት አስጀምሯል።…