Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ባለውለታ ለሆኑ አረጋውያን ተገቢውን ትኩረት መስጠት ይገባል-ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር ባለውለታ ለሆኑ አረጋውያን ተገቢውን ትኩረት፣ ክብር፣ ድጋፍና እንክብካቤ መስጠት ይገባል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ  ተናገሩ፡፡ የዘንድሮው የአረጋውያን ቀን “የአረጋውያን ኢትዮጵያዊነት አሻራ ለትውልድ አደራ” በሚል መሪ ቃል…

ወጣቶች በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል አለባቸው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ ዲፕሎማሲ ወጣቶቿ በሚጓዙባቸው የአፍሪካ ሀገራት ቋሚ ወንድማማችነትን መትከል እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ወደተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የሚሄዱ ኢትዮጵያውያን በጎ…

አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ ከዩኔስኮ የኢትዮጵያ ዳይሬክተርና በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን፣ በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን የዩኔስኮ ተወካይ ዶ/ር ሪታ ቢሶናውት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ ከተባበሩት መንግሥታት…

ለመከላከያ ሰራዊት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ለመከላከያ ሰራዊት ከ80 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ እና የአይነት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን ያደረጉት የግብርና ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙ 9 ተጠሪ ተቋማት ናቸው። ድጋፉን ያስረከቡት የግብርና ሚኒስትር…

ኮሚሽኑ ከአፋር፣ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ከጋምቤላ ክልሎች የህዝብ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው  

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአፋር፣ ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ከጋምቤላ ክልሎች የህዝብ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው፡፡  በውይይቱ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ እንደገለፁት÷በአገራዊ ምክክር ሒደት ውስጥ ሁሉም ክልልና…

የሰዋሰው መተግበሪያ ወደ ስራ መግባት የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታን እቅድ የሚደግፍ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ"ሰዋሰው" መተግበሪያ ወደ ስራ መግባት ኢትዮጵያ የያዘችውን የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታና የግሉ ዘርፍ ተዋናይ እንዲሆን የተያዘውን እቅድ የሚደግፍ ነው ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ ገለጹ፡፡ የጥበብ ስራዎችን በክፍያ እና…

በሴካፋ ከ17 ዓመት በታች የእግር ኳስ ውድድር ደቡብ ሱዳን ወደ ግማሽ ፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ የእግር ኳስ ማህበራት (ሴካፋ) ደቡብ ሱዳን ወደ ግማሽ ፍጻሜ ማለፏን አረጋግጣለች። በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እየተከናወነ የሚገኘውና ሰባተኛ ቀኑን በያዘው ውድድር ÷ ዛሬ…

የፋሲል ከነማና ሴፋክሲያን ጨዋታ 0 ለ 0 ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማና ሴፋክሲያን በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ያደረጉት የማጣሪያ ጨዋታ 0 ለ 0 ተጠናቋል፡፡ አጼዎቹ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ ከቱኒዚያው ሴፋክሲያን ጋር ዛሬ አድርገዋል። ጨዋታውን በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ…

ዩኒቨርሲቲዎች የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በቀጣይ ሳምንት የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን እየተቀበሉ ነው፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መርሐ ግብር መሠረት ነው ዩኒቨርሲቲዎቹ ከትናንት ጀምሮ ተማሪዎቹን በመቀበል ላይ የሚገኙት፡፡ በዚህም መሰረት÷…

ዩኒሴፍ በአማራ ክልል ለውኃ ተቋማት ግንባታ የሚውል የ132 ሚሊየን ብር ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) በአማራ ክልል በጦርነት ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው የውኃ ተቋማት ግንባታ የሚውል ከ132 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ያስረከቡት በኢትዮጵያ…