Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ለስራ እድል ፈጠራ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለዜጎች የስራ እድል ፈጠራ  ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር “ዘላቂ ሥራ ለብሩህ ነገ“ በሚል መሪ ሀሳብ  ሁለተኛውን ሀገራዊ የስራ…

የሥራና ክህሎት ዘርፍ የሁሉንም ተሳትፎ ይፈልጋል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራ እና ክህሎት ዘርፍ በርካታ እድሎች እና ተግዳሮቶች ያሉት፣ የሁሉንም አካላት ተሳትፎና እንቅስቃሴ የሚጠይቅ መስክ ነው ሲሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር “ዘላቂ ሥራ ለብሩህ ነገ“…

በሐረሪ ክልል የቤት ኪራይ ጭማሪን ለመገደብ የወጣው ደንብ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ ጭማሪና ተከራይ ማስወጣትን ለመገደብ የወጣው ደንብ ለሦስት ወራት ተራዝሟል፡፡ ዜጎችን ከተለያዩ ጫናዎች ለመከላከል ደንቡ ለሦስት ወራት እንዲራዘም የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ወስኗል። በዚህም ለሚቀጥሉት…

ኢራን የቪዬናው የኒውክሌር ውይይቱ ፍላጎቶቿን ያላሟላ መሆኑን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን የኒውክሌር ውይይቱ አወንታዊ ቢሆንም የእሷን ፍላጎት ሙሉ በሙሉ ያሟላ አለመሆኑን ገለጸች። በተያዘው የፈረንጆቹ ነሐሴ ወር መጀመሪያ በኦስትሪያ ቪዬና የ2015ቱን የኒውክሌር ስምምነት ዳግም ወደ ነበረበት ለመመለስ ያለመ ውይይት ተካሂዷል።…

ሕዝብን ሊጠቅም የሚችል ሃሳብ ለመቀበል ዝግጁ ነን – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል መንግስት ሕዝብን ሊጠቅም የሚችል ማንኛውንም ሃሳብ ለመቀበል ዝግጁ  ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ በሲዳማ ክልል የዞን አደረጃጀት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በተገኙበት…

በሠመራ ከተማ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ቢልኢ አህመድ እንደገለጹት÷ አደጋው የደረሰው ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ የሎግያ ወንዝ ከመጠን…

አስተማማኝ ወታደራዊ ኃይል ለመገንባት እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት ለሰራዊቱ የተሟላ ሎጂስቲስቲክስ በማቅረብ አስተማማኝ ወታደራዊ ኃይል ለመገንባት እየሰራን ነው ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የመከላከያ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ከሁሉም ዕዞች ከተውጣጡ የሎጂስቲክስ አመራሮች ጋር ዓመታዊ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ብሔራዊ የልዩ ኢኮኖሚ ዞን ረቀቂ ፖሊሲ ስራ ላይ እንዲውል ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ሁለት ውሳኔዎችን አሳልፏል። ምክር ቤቱ በብሄራዊ የልዩ ኢኮኖሚ ዞን ረቀቂ ፖሊሲ ላይ ባደረገው ውይይት፥ ዓለም አቀፍ እና ቀጠናዊ የንግድ ትስስር ለአንድ አገር…

ለአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ የሽልማትና እውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የሽልማትና እውቅና መርሐ ግብር በስካይላይት ሆቴል ተካሄደ፡፡   በሽልማትና እውቅና መርሐ ግብር ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣የባህልና ስፖርት…

ከ110 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ110 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ። የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 29 እስከ ነሐሴ 5 ቀን 2014 ዓ.ም በተለያዩ ቅርንጫፎች ባደረገው ክትትል ነው የገቢ እና የወጪ የኮንትሮባንድ እቃዎችን የያዘው።…