Fana: At a Speed of Life!

የሩሲያ-ቻይና የንግድ ልውውጥ ትልቅ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ እና በቻይና መካከል ያለው ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት የማያቋርጥ እድገት እያሳየ መምጣቱ ተነግሯል፡፡ የሀገራቱ የንግድ ግንኙነት ጠንካራ እድገትን እያሳየ ያለው አስቸጋሪ ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ባሉበት ነው ተብሏል። በዚህ አመት የንግድ ልውውጡ…

አዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት የሜካናይዝድ ሙያተኞችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት በተለያዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን የሜካናይዝድ ሙያተኞች አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የተገኙት የመከላከያ ትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል ይመር መኮንን÷ የአዋሽ ውጊያ ቴክኒክ ትምህርት ቤት…

በሻምፒዮናው 3ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው፡፡ በኮሎምቢያ ካሊ በተካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 132 ተማሪዎችን አስመርቋል። በ2004 የተቋቋመው አሶሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ያስመረቀው ለዘጠነኛ ዙር ነው። ተማሪዎቹ በመደበኛ፣ በማታ፣ በክረምት፣ በድህረ ምረቃ እና ቅድመ ምረቃ…

ክልሉ ለግብር ከፋዮች የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለግብር ከፋዮችና ባለድርሻ አካላት የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር ተካሄደ፡፡ የክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን ያዘጋጀው መርሐ ግብር "ግብር እከፍላለሁ፣ አስከፍላለሁ፣ ህልውናየንም አረጋግጣለሁ" በሚል መሪ ቃል ነው በአሶሳ…

የህዳሴ ግድብ የአሸናፊዋ ኢትዮጵያ ገፅታ ነው -ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ ግንባታ ደረጃ እዚህ መድረስ ከአባይ ተፋሰስ ሀገራት ጋር የበለጠ እንድንተባበር የዲፕሎማሲ በራፍን እንደሚከፍት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። በዛሬው ዕለት ሦስተኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት…

የአየር ክልላችንን ከማንኛውም ጥቃት መጠበቅ የሚያስችል ቁመና ላይ ነን- ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር ኃይል የአየር ክልሉን ከማንኛውም ጥቃት መጠበቅና መከላከል የሚያስችል ቁመና ላይ እንደሚገኝ የአየር ኃይሉ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ እንደገለጹት÷አየር…

የሰላምና የደህንነት ሥራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገርን ሰላም እና ደህንነት ለማስጠበቅ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢዜማ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አንድነት ሽፈራው…

14 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የመስኖ ፕሮጀክት እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን 14 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የአጂማ- ጫጫ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ግንባታ እየተከናወነ ነው፡፡ የአጂማ-ጫጫ መስኖ ልማት ፕሮጀክት በአንጎለላ ጠራ ወረዳ በአጂማ ወንዝ ላይ ነው እየተገነባ ያለው፡፡ በ5…

የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች ነው – ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ አልባሳት ምርቶችን ለመተካት እያደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የመርሐ ጋርመንት ፋብሪካ የሥራ…