Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ክልል ምክር ቤት የብዝሃ ዋና ከተሞች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት የብዝሃ ዋና ከተሞች ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል። ክልሉ አራት ብዝሃ ዋና ከተሞች እንደሚኖሩት  የተገለፀ ሲሆን እነሱም፡- ቦንጋ፣ ተርጫ፣ ሚዛን አማን እና ቴፒ ከተሞች የክልሉ ብዝሃ ዋና ከተሞች…

ኢትዮጵያውያንን ያጋመዱ የአብሮነት እሴቶች በትምህርት ስርዓት ውስጥ ቦታ አጥተው መቆየታቸው እንዲሸረሸሩ አድርጓል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንን ያጋመዱ የአብሮነት እሴቶች በትምህርት ስርዓት ውስጥ ቦታ አጥተው መቆየታቸው እንዲሸረሸሩ ማድረጉን የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያዎች ተናገሩ። የማህበራዊ ሳይንስ እና የፍልስፍና ተመራማሪው ዶክተር ተሾመ አበራ ፥ ማህበራዊ እሴቶቻችን…

በመዲናዋ ከ831 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ831 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ከ100 በላይ ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የከተማውን የፀጥታ ችግሮች ለመቅረፍ ከ320 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ…

ኢትዮጵያ እና ህንድ በማህበራዊ ጉዳዮች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከህንድ የማህበራዊ ፍትሕ እና ማብቃት ሚኒስትር ዶክተር ቬሬንድራ ኩማር ጋር በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የማህበራዊ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በኒውደልሂ ተወያይተዋል።…

በኢትዮጵያ የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ በመጪው ጳጉሜን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ከጳጉሜን 2 እስከ 4 ቀን 2014 በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ ጆርካ ኤቨንትስና ኤቲኤክ በጋራ የሚያዘጋጁት ይህ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ÷ የአፍሪካ፣ የአውሮፓ፣ የእስያና የሰሜን አሜሪካ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎች…

ተመድ ለእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ዘላቂ መፍትሄ እንዲሰጥ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ሂደት ልዩ አስተባባሪ ቶር ዌንስላንድ የሁለቱን ወገኖች ግጭት በዘላቂነት የሚያስቆም ውይይት እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል። በፍልስጤም እና በእስራኤል በትናንትናው ዕለት የተደረሰው የተኩስ አቁም…

ከተሞችን አረንጓዴ ውብና ጽዱ በማድረግ ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን አረንጓዴ ውብና ጽዱ በማድረግ ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። የከተሞችን ቆሻሻ ወደ ሌሎች ምርቶች ለመቀየር የሚያገለግል የመፍጫ ማሽን የድጋፍ ርክክብ መርሐ ግብር እየተካሄደ…

ኢትዮጵያን ለነገው ትውልድ ስናስረክብ ምቹ የመኖሪያ አካባቢን በመፍጠር መሆን አለበት- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለነገው ትውልድ ስናስረክብ ምቹ የመኖሪያ አካባቢን በመፍጠር ጭምር መሆን አለበት ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር  ጽህፈት ቤት÷ አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በተገኙበት የአካባቢ ማስዋብ…

በደቡብ ምዕራብ ክልል አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የጸጥታ ስጋት ለመቆጣጠር የተሰራው ስራ አንጻራዊ ሰላም አምጥቷል- ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በድንበር አካባቢ አልፎ አልፎ የሚስተዋለውን የጸጥታ ስጋት ለመቆጣጠር ከሕብረተሰቡ ጋር የተሰራው ስራ አንጻራዊ ሰላም ማምጣቱን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ፡፡ ምክትል…

በምዕራብ አርሲ ዞን “አርዳይታ” ምርጥ ዘር እርሻ ልማት አካባቢ ለሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን በ"አርዳይታ" ምርጥ ዘር እርሻ ልማት አካባቢ ለሚኖሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች  የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉም በምዕራብ አርሲ ዞን ‘አርዳይታ’ ምርጥ ዘር እርሻ…