Fana: At a Speed of Life!

“ስለ ኢትዮጵያ” የፓናል ውይይት በደሴ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው "ስለ ኢትዮጵያ" የፓናል ውይይት "የጋራ እሴቶቻችን ስለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሃሳብ በደሴ ከተማ ተካሂዷል። በስምንተኛው ስለ ኢትዮጵያ የፓናል ውይይት ላይ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ እና ዑስታዝ…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚሆን የ9 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የአይነት ድጋፍ አስረክቧል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ወ/ሮ አለሚቱ ኡመድ በድጋፍ ርክክቡ ላይ ባደረጉት…

በመርሀቤቴ ወረዳ በጎርፍ አደጋ 4 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን መርሀቤቴ ወረዳ በጎርፍ አደጋ 4 የአንድ ቤተሰብ አባላት ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር የሺዓለም እንደሻው ለፋና ብሮድካስቲንግ…

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዛሬ ማምሻውን ባዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር…

የሰብዓዊ እርዳታ ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ ጭኖ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ2 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ብር መያዙን በአፋር ክልል የጉምሩክ ኮሚሽን የሠመራ ቅርጫፍ ሰርዶ መቆጣጠሪያ ጣቢያ አስታውቋል፡፡ የጣቢያው አስተባባሪ ኮማንደር…

አው አባድር ዓለም አቀፍ ስታዲየም በቀጣይ ዓመት ሥራ እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በ2015 የበጀት ዓመት አው አባድር ዓለም አቀፍ ስታዲየምን ግንባታ ሥራ አጠናቆ አገልግሎት ለማስጀመር በትኩረት እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ እየተገነባ የሚገኘውን…

በአዲስ አበባ 307 ሔክታር በከተማ ግብርና እየለማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 307 ሔክታር መሬት በከተማ ግብርና እየለማ ነው መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር መሀመድ…

ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተቋማቱ በቅንጅት ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጋር በመተባበር የትራፊክ አደጋ፣ የመንገድና የባቡር ትራንስፖርት ደኅንነትን ለማስጠበቅ እና በአቪዬሽን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት እንዲሁም ነዳጅን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ተስማምተዋል፡፡…

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የአገራዊ ምክክሩን ሂደት የሚከታተል ቡድን ማቋቋሙን አስታውቋል፡፡ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት አገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ከሲቪል ማህበራት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቷል።…

ተቋማቱ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በምርምርና በሰው ኃይል ልማት በትብብር ለመሥራት የሚያስችል የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ። በተጨማሪም የትብብር ስምምነቱ÷ በቴክኖሎጂ መሠረተ ልማት ማልማት፣ በምርምር እና…