Fana: At a Speed of Life!

የ«ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም» የጎዳና ላይ ሩጫ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ«ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም» የጎዳና ላይ ሩጫ መርሐ ግብር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደረጉ፡፡ የ«ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም» የጎዳና ላይ ሩጫ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ…

በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ሀገር በቀል ችግኞች ይተከላሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በ20 ሄክታር የደን ቦታ ላይ ሀገር በቀል ችግኞች እንደሚተከሉ የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የችግኞቹ ተከላ የሚካሄደው በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት የደን መመናመንና መራቆት…

አቶ ኦርዲን በድሪ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስጀመሩ። መርሐ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። አቶ ኦርዲን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናዋን የዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በኮልፌ ክፍለ ከተማ መንዲዳ አካባቢ በይፋ አስጀመረዋል። ከንቲባዋ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር…

ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት የተጠረጠረው ግለሰብ ከነ-ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀትና በማሰራጨት የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ። ተጠርጣሪው በአዲስ ከተማ ወረዳ 8 ሁለት ሱቆች በኢንተርኔት ቤት ሽፋን በሀገር ላይ ጉዳት ለማድረስ ሆንብሎ ሀሰተኛ…

የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባ ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአከራይ ተከራይ ውል ምዝገባ እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የመኖሪያ ቤት ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅ 1320/2016 መውጣቱን ተከትሎ እንደ አዲስ አበባ…

ጠንካራ ስነ ልቦና ችግሮችን መሻገሪያ ድልድይ ነው- ወጣት በለጠ ቡቱና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠንካራ ስነ ልቦና አለመቻልን ወደ መቻል የቀየረው በለጠ ቡቱና የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያለፉትን አምስት ዓመታት በማታው የትምህርት መርሐ ግብር በማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ትምህርቱን…

የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የልማት ፕሮጀክት ለማካሄድ ስምምነት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ የልማት ኤጀንሲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በንጹህ መጠጥ ውሃና በግብርና ዘርፍ የልማት ፕሮጀክት ለማካሄድና ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ የስምምነት ሰነድ ከክልሉ መንግስት ጋር ተፈራርሟል። በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ…

የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ ሊሰራ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከመስከረም ጀምሮ ከዚህ በፊት የተሰጠው የኮከብ ደረጃ ሥራ ላይ እንደማይውልም ነው ሚኒስቴሩ የገለጸው፡፡ በሚኒስትሮች ም/ቤት የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ…

ፍርድ ቤቱ የሰበር ውሳኔ የድምጽ ቅጂ ለኢትዮጵያ ዓይነ ስውራን ማህበር አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሰጠባቸውን በድምጽ ቅጂ መልክ የተዘጋጁ የሰበር ውሳኔዎች ለኢትዮጵያ ዓይነ ስውራን ብሔራዊ ማህበር አበርክቷል፡፡ የድምጽ ቅጂው የተዘጋጀው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዚህ ቀደም በመጽሐፍ መልክ…