Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ዘላቂ ሠላምን ለማጽናት የባለድርሻ አካላት ቅንጅትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዘላቂና አዎንታዊ ሠላምን ለማጽናት የባለድርሻ አካላትን ቅንጅት ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ፡፡ የክልሉ ፀጥታ ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸምና የቀጣይ 90 ቀናት የትኩረት…

የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር የሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በስር ፍ/ቤት የተሰጠ ዋስትና ፀና

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የትራንስፖርት ስምሪትና የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር ሙስና ወንጀል ለተጠረጠሩ 11 ግለሰቦች በስር ፍ/ቤት የተሰጠውን ዋስትና አፀና። ፍርድ ቤቱ ተጠርጣሪዎቹ ከሀገር እንዳይወጡ እግድ እንዲጣል ትዕዛዝ ሰጥቷል።…

በኢትዮጵያ በመስኖ የሚለማ 10 ሚሊየን ሄክታር መኖሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 10 ሚሊየን ሄክታር በመስኖ መልማት የሚችል መሬት እንዳላት በጥናት መለየቱን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ የሚኒስቴሩን የዘጠኝ ወር ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡…

ኤልሳልቫዶር ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ ልትከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤልሳልቫዶር በአፍሪካ ሁለተኛ ኤምባሲዋን በአዲስ አበባ ለመክፈት መወሰኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በኤልሳልቫዶር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤሌክሳንድራ ሂል ቲኖኮ የተመራ ልዑክ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ጋር…

ኢትዮጵያ ወጣቶችን በማብቃት 2 ሚሊየን አዳዲስ ሥራዎችን ለመፍጠር አቅዳለች- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ብሎም ወጣቶችን በማብቃት ኢትዮጵያ 2 ሚሊየን አዳዲስ ሥራዎችን ለመፍጠር አልማለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በዓለም አቀፉ የልማት…

የፍትህ ስርዓቱን ለማንቃት የዜጎችን ተሳትፎ ማጎልበት ይገባል- አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ስርዓቱን ለማንቃትና የህግ የበላይነትን ለማስከበር የዜጎችን ተሳትፎ ማጎልበት እንደሚገባ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋንቱ ተስፋዬ ተናገሩ። በአማራ ክልል የፍትህ ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ጥምር ኮሚቴ በጎንደር ከተማ ከተለያዩ…

የደሴ ከተማ የልማት ሥራዎች በችግር ውስጥ ሆኖ አመርቂ ሥራ መሥራት እንደሚቻል ያሳያሉ – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ የልማት ሥራዎች በችግር ውስጥ ሆኖ አመርቂ ሥራ መሥራት እንደሚቻል ያሳያሉ ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማእከል ሀላፊ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን…

የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ሰማ ጥሩነህ…

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ ደሴ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ የልማት ስራዎችን ለመመልከት ደሴ ከተማ ገብቷል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በከተማዋ በሚኖረዉ ቆይታ ትልልቅ የልማት ስራዎችን ተመልክቶ ለተጨማሪ ልማት ግብዓት የሚኾኑ…

“ጽዱ ጎዳና – ኑሮ በጤና” የከተማ ውበትን በመጨመር ጤናማ አካባቢን የሚፈጥር ነው -ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ“ጽዱ ጎዳና - ኑሮ በጤና” ተግባር ነዋሪዎችን በሚያሳፍር መልኩ በየመንገዱ ከመፀዳዳት ይልቅ፣ የከተማ ውበትን በሚጨምር መልኩ ጤናማ አካባቢን ለመፍጠር የሚያስችል ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ…