Fana: At a Speed of Life!

4ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ የፋና ላምሮት የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል። ላለፉት 12 ሳምንታት በ16 ተወዳዳሪዎች መካከል ሲደረግ የነበረው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት በ13ኛ ሳምንቱ…

ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ያካተተ ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስትና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ያካተተ ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ታካልኝ (ዶ/ር) የተመራው ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶ ጊዳ ወረዳ…

በኢትዮጵያ የመጀመሪው የዓለም የሥነ-ጥበብ ቀንና የጃዝ ሙዚቃ ቀን ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪው የዓለም የሥነ-ጥበብ ቀን እና የኢትዮጵያ ጃዝ ሙዚቃ ቀን ሊካሄድ መሆኑን የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በመተባበር በዓለም ለስድስተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ…

የዓባይ ተፋሰስ “ቤዚን ፕላን” አተገባበር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ተፋሰስ “ቤዚን ፕላን” አተገባበር የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ ሥነ-ስርዓት ከክልሎች የፕላንና ልማት ቢሮዎች ጋር ተደርጓል። የፊርማ ሥነ-ስርዓቱ የአማራ፣ የኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የውሃና ኢነርጂ ቢሮዎች፣ የመስኖና ቆላማ…

ኢትዮጵያ የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ ትብብር ፎረም የቦርድ አመራሮች ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ናንቶንግ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው “የግሎባል ፐብሊክ ሴኩሪቲ” ትብብር ፎረም የዳይሬክተሮች ቦርድ ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው። በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እየተሳተፉ እንደሚገኙ…

በጋምቤላና በኦሮሚያ ህዝቦች መካከል የአብሮነት እሴትን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላና በኦሮሚያ ክልል ህዝቦች መካከል ያለውን የአብሮነት እሴቶች በማጠናከር ሰላምን በዘላቂነት ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ። በጋምቤላ እና በኦሮሚያ ክልሎች አጎራባች ዞን፣ ወረዳ እና ቀበሌዎች የተዘጋጀ የሰላም ኮንፈረንስና የምክክር መድረክ…

ደስታ የተሰኘችው ሮቦት በሳይንስ ሙዚየም ለእይታ ቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ከአይኮግ ላብስ፣ ከኢትዮ ቴሌኮም፣ ከኢትዮጵያ አየር መንገድና ከራይድ ጋር በመተባበር ደስታ የተሰኘች ሮቦት በሳይንስ ሙዚየም ለእይታ አቅርበዋል። አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ አሁን ላይ የደረሰበትን ደረጃ ለማሳየትና…

ኮማንድ ፖስቱ ተልዕኮውን በቁርጠኝነት በመወጣቱ አንፃራዊ ሰላም ማምጣት ችሏል- ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር የክልሉ ሕዝብ እና ኮማንድ ፖስቱ በወሰደው የተቀናጀ እርምጃ አንፃራዊ ሰላምን ማምጣት መቻሉን የጦር ኀይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገልጸዋል። ጄኔራል አበባው ታደሰ ከሰሜን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ። የዒድ አልፈጥር የሶላት ስነስርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም…

የኢድ ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም በመምጣት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርአቶች ሶላቱን አከናውነዋል፡፡…