Fana: At a Speed of Life!

የክልሉ መንግስት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ግብ ማሳካትን እንደግዴታ ወስዶ እየተገበረ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ግብ ማሳካትን እንደ ምርጫ ሳይሆን እንደ ግዴታ ወስዶ በመተግበር ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ…

ለ45ኛው የዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ልዑክ የእውቅና መርሐግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰርቢያ ቤልግሬድ በተካሄደው 45ኛ የዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳትፎ በድል ለተመለሰው የልዑካን ቡድን የእውቅናና የማበረታቻ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር…

በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ዑሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰቱ የፀጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመቅረፍ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ ሊጠናከር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዑሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ዑሞድ ኡጁሉ እና ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

ምክር ቤቱ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 19ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥር እና አስተዳደር አዋጅን በሶስት ድምጸ ተዓቅቦ እና በአብላጫ…

የክልሉ ህዝብ የመልማት ፍላጎቱ በጠንካራ የመንግስት መሪነት እውን ይሆናል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ህዝብ የመልማት፣ የማደግና የመበልፀግ ፍላጎቱ በጠንካራ የመንግስትና ፓርቲ መሪነት እውን ይሆናል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በአለታ ጩኮ ከተማ ለሚገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ…

የህዝቡ መልዕክት የብልፅግና ጉዞ በጠንካራ መሰረት ላይ እየተገነባ መሆኑን ያረጋግጣል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡ ያስተላለፈው መልዕክት የሚያረጋግጠው የብልፅግና ጉዞ በጠንካራ መሰረት ላይ እየተገነባ መሆኑን እንሚያሳይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች ዛሬ የተካሄደውን ህዝባዊ…

ብልፅግና ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል ችግሮችን በመፍታት ለሰላምና ለወንድማማችነት እንደሚሰራ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በኦሮሚያ ክልል የተለዩ ችግሮችን በመፍታት ለሀገራዊ ሰላምና ለህብረብሔራዊ ወንድማማችነት እንደሚሰራ በፓርቲው የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና የአቅም ግንባታ ዘርፍ ሀላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ፓርቲው ከህዝብ የተነሱ…

ለፈተናዎች ሳንንበረከክ የጀመርነውን ጉዞ ዳር ለማድረስ በትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፈተናዎች ሳንንበረከክ ከችግሮች ባሻገር የበለጸገችውን ኢትዮጵያ ለመገንባት ተደምረን የጀመርነውን ጉዞ ዳር ለማድረስ በትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ…

ለውጡ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በከፍተኛ እምርታ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ እንዲደርስ አድርጓል – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የለውጡ መንግሥት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የነበሩበት ተግዳሮቶች ላይ ማስተካከያ በማድረግ ግንባታው በከፍተኛ እምርታ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ እንዲሻገር ማድረጉን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደርና…

በሲዳማ ክልል የአርሶ አደሮች በዓል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የመጀመሪያ ዙር የአርሶ አደሮች በዓል መካሄድ ጀምሯል፡፡ በበዓሉ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል የሥራ ኃላፊዎች፣ ከዞኖችና ከሐዋሳ ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ከወረዳዎች የተውጣጡ አካላት…