Fana: At a Speed of Life!

አቶ ጥላሁን ከበደ የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ሀብትነት እንዲቀየሩ ምሁራን ሚናቸውን እንዲወጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ሀብትነት እንዲቀየሩ በሚደረገው ጥረት ምሁራን ሚናቸውን እንዲወጡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ጥሪ አስተላለፉ። በአርባምንጭ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የጋሞ ዞን ተወላጆች ምክክር መድረክ ተጠናቋል።…

የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ ማገልገላችንን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀመርናቸውን ስራዎች እያላቅን የመረጠንን ህዝብ በታማኝነት እና በትጋት ማገልገላችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ:: ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ…

አቶ  ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፉ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክ፣ የቅርስና የትምህርት ማዕከል የጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የጥቁር ሕዝቦች የታሪክ፣ የቅርስና የትምህርት ማዕከል የቀድሞው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና ሮቢ ዋከርን የማዕከሉ የጠቅላላ ጉባኤ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡ አቶ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ከጅግጅጋ ከተማ ነጋዴዎችና ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ ከጅግጅጋ ከተማ ነጋዴዎችና ነዋሪዎች ጋር በንግዱ ዘርፍ በሚታዩ ክፍተቶችና ሕገ ወጥ ንግድ ችግሮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በመድረኩ ላይ የተሳተፉ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎችና ነጋዴዎች…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የምክር ቤቱ አባል የሆኑትን የካሣ ተሻገር (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔው መሆኑን…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዢነት ንቅናቄ እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከ19 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ በመሰብሰብ ክልላዊ ወጪን ከ75 በመቶ በላይ ለመሸፈን አቅዶ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለፀ። ክልላዊ የታክስ ሕግ ተገዢነት ንቅናቄ በነገው እለት በአርባምንጭ እንደሚካሄድ…

የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት የጀመረበትን ሁለተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከዩክሬን ጋር ያላቸውን አጋርነት ለማሳየት ምዕራባውያን መሪዎች ኪየቭ ገብተዋል። ኪየቭ የገቡት የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮንደር ሌየን ከምን ጊዜውም በላይ…

የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ክልል የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሲዳማ ብሔራዊ ክልል የፀጥታ ተቋማትን ለማጠናከር የሚያገለግሉ የደህንነት ካሜራዎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፍ የተደረጉት የደህንነት ካሜራዎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አቅምን የተላበሱ…

የግል መረጃዎችን የምንጠብቅባቸው መንገዶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳይበር ምሕዳር በተደጋጋሚ ከሚፈጸሙ ጥቃቶች መካከል አንደኛው የማንነት ስርቆት ነው፡፡ በኮምፒዩተሮችና ሌሎች መሳሪያዎች ላይ የሚቀመጡ የግል መረጃዎችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚከተሉትን የመከላከያ መንገዶች ተግባራዊ ማድረግ እጅጉን ይጠቅማል፡፡…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ታሪክን ለትውልድ በማሸጋገር ረገድ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ታሪክን ለቀጣይ ትውልድ በማሸጋገር ረገድ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የአገልግሎቱ ምክትል…