Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴር መ/ቤቶች በ2ኛው የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች በሁለተኛው የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት እቅድ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ ውይይቱን ያደረጉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት፣ የሰላም ሚኒስቴር፣ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፣ የመከላከያ ሚኒስቴር፣…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ። ምክር ቤቱ በጉባኤው የክልሉን ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ ሮዛ ዑመር ሹመትን አጽድቋል፡፡ ወ/ሮ ሮዛ በምክር ቤቱ ቀርበው ቃለ ማሃላ ፈፅመዋል። በተጨማሪም…

በቢሾፍቱ ከተማ “የዲጂታል አድራሻ ስርዓት” ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ኢኮኖሚውን ለማገዝ እና ዘመናዊ ከተማን ለመገንባት የሚያስችል "የዲጂታል አድራሻ ስርዓት" በቢሾፍቱ ከተማ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡ የዲጂታል አድራሻ ስርዓቱን መርቀው ለቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ያስረከቡት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ አመት፣ 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻፀም ሪፖርት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ቀርቧል፡፡…

ከሕገ-ወጥ የገንዘብ ምንዛሪና ክምችት ጋር በተያያዘ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕገ-ወጥ የገንዘብ ምንዛሪ እና ክምችት ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ባከናወነው ሥራ 23 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ በተጨማሪ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ እና…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከዩኤንዲፒ ረዳት ዋና ፀሃፊና የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ረዳት ዋና ፀሃፊ እና የአፍሪካ ዳይሬክተር አሁና ኤዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መምከራቸው…

አባ ገዳዎችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች እና የሐይማኖት አባቶችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤም ለጎብኚዎቹ ገለጻ…

ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር መክራም ሙስጠፋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ናሲሴ÷ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ በታሪክ፣ በባሕልና ሃይማኖት የተሳሰሩ ሀገራት መሆናቸውን አአውስተዋል፡፡ ሀገራቱ የጋራ የቱሪዝም…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመጀመሪያ ቀን ውሎው የጠዋት መርሐ ግብሩ የጉባኤው አጀንዳዎች ቀርበው አባላት ከተወያዩ በኋላ እንደሚያጸድቁ ይጠበቃል። በመቀጠልም…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በጋምቤላ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው በሚኖረው የሁለት ቀናት ቆይታ የክልሉን የ2016 የግማሽ ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር እቅድ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የዋና ኦዲተር…