Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ሀምበሪቾ ዱራሜን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በተመሳሳይ…

ከ1 ሚሊየን ብር በላይ፣ ዶላርና የተለያዩ ሀገራት ገንዘብ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን ብር በላይ፣ በርካታ ዶላርና የተለያዩ ሀገራት ገንዘብ በመኖሪያ ቤቱ በሕገ-ወጥ መንገድ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ነዋሪነቱ በወረዳ 4 ነዋሪ…

በአማራ ክልል ከነገ ጀምሮ የወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከነገ ጀምሮ በሁሉም አካባቢዎች የወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ እንደሚካሄድ የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ገለጸ፡፡ የክልሉ ቢሮ ኃላፊ አቶ ርዚቅ ኢሳ÷በወጣቶች የሰላም ኮንፈረንስ ከቀበሌ፣ ክፍለ ከተማና ወረዳዎች የተውጣጡ ከ 1 ነጥብ 7…

ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በማዘጋጀት ወንጀል የተከሰሰው የፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኛ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃን በማዘጋጀት ወንጀል የተከሰሰው የሻንቡ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ሰራተኛ በ8 ዓመት ከ5 ወር ጽኑ እስራት እንዲቀጣ የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ውሳኔ አሳለፈ። የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ የሙስና…

84ኛው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 84ኛው የአገው ፈረሰኞች ማኅበር ዓመታዊ በዓል በእንጅባራ ከተማ እየተከበረ ነው። በዓሉ"የሰላም አርበኝነት ለወንድማማችነት"በሚል መሪ ሀሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአከባበር ሥነ- ሥርዓቱ የአማራ ክልል ም/ርዕሰ…

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዘመን 6ኛ ዙር መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ ምክር ቤቱ በጉባኤው የምክር ቤቱን የ6ኛ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤን መርምሮ ያፀድቃል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ…

ኢትዮጵያ የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በታይላንድ ባንኮክ እየተካሄደ ባለው 25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ካሳሁን ጎፌ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷25ኛው የዓለም የወደፊት ገበያ ዓመታዊ ጉባኤ…

መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በትግራይ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ድርቅ ማጋጠሙን ተከትሎ በድርቁ ምክንያት ጉዳት ላጋጠማቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግ…

ከ21 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት የሰረቁ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ21 ሚሊየን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያለውና ለውሃ መሰረተ ልማት ዝርጋታ የሚያገለግል ንብረት የሰረቁ ሰባት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ የስርቆት ወንጀሉን የፈፀሙት በአዲስ አበባ ከተማ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 አርባ ዘጠኝ…

በሐረሪ ክልል አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻልና ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት አበረታች ስራዎች መከናወናቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ ሮዛ ኡመር ገለፁ፡፡ በሐረሪ ክልል ሲካሄድ የነበረው የ2016 ግማሽ ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የስራ እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ…