Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል 5 ሺህ 369 የመምህራን መኖሪያ ቤቶች ተገነቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ 5 ሺህ 369 የመምህራን መኖሪያ ቤቶች መገንባታቸውን የክልሉ ትምህር ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅትና ክትትል ግምገማ ዳይሬክተር አቶ ሀሰን እድሪስ እንዳሉት፥ በ2016 በጀት…

ክልሉ ከ3 ሺህ 500 ቶን በላይ የሻይ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከ3 ሺህ 500 ቶን በላይ የሻይ ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የክልሉ ቡና፣ ሻይ እና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታወቀ። በሻይ ምርታማነቱ የሚታወቀው ክልሉ በበጀት…

ታላላቅ የአደባባይ ሁነቶች የጎብኝዎችን ቀልብ በመሳብ ረገድ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል – አቶ ቀጀላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላላቅ የአደባባይ ሁነቶች የጎብኝዎችን ቀልብ በመሳብ ረገድ ትልቅ ኢኮኖሚያዊ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጀላ መርዳሳ ገለጹ። ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ እየተከበረ ባለው የጥምቀት በዓል ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት…

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርአቶች ተከበረ፡፡ በልደታ ማሪያም ካቶሊካዊት ካቴድራል ቤተክርስቲያን በዓሉ በቅዳሴ፣ በዝማሬ እና በፀሎት ነው የተከበረው። ጥምቀት ትህትና የታየበት፣ ሀጢያት…

የጥምቀት በዓል በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ፡፡ በዓሉ በተለይም በአዲስ አበባ ጃንሜዳ፣ በጎንደር፣ በላሊበላ እና በተለያዩ አካባቢዎች ተከብሯል፡፡ እንዲሁም በባቱ ደምበል ሐይቅ ደሴቶች እና…

የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ አይቬሪኮስት በናይጄሪያ ተሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጇ አይቬሪኮስት በናይጄሪያ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸነፈች፡፡ የናይጄሪያን የአሸናፊነት ጎል ዊሊያም ትሮስት ኤኮንግ በ55ኛው ደቂቃ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡ ቀደም ብሎ ከዚህ ምድብ በተደረገ ጨዋታ ጊኒ ቢሳው…

ወደ ሀገር ቤት ለገቡ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የአቀባበል መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን (ዶ/ር) ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት ለገቡ ኢትዮጵያውያን ይፋዊ የአቀባበል መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ከአሜሪካ፣ አውሮፓና ሌሎችም…

የሲዳማ ክልል የከተራና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ቅድመ ዝግጅት አድርጌያለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የከተራና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ሃይሉ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተቀናጀ ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ሽመልስ ቶማስ እንደገለጹት ÷ ኮሚሽኑ ከፌደራል፣ ከክልልና ከተማ…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አማኑኤል ኤርቦ አስቆጥሯል፡፡ በተመሳሳይ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ሻሸመኔ ከተማ ሀምበሪቾ ዱራሜን…

በአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶሪያል ጊኒ- ጊኒ ቢሳውን 4 ለ 2 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶሪያል ጊኒ- ጊኒ ቢሳውን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸነፈች፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ የ2ኛ ዙር የምድብ ጨዋታ መርሐ ግብር ሲቀጥል ምሽት 2 ሰዓት ላይ ኮቲዲቯር ከናይጄሪያ እንዲሁም 5 ሰዓት ላይ ግብጽ ከጋና የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡