Fana: At a Speed of Life!

የወለጋ ልማት የሃሳብ ልዕልናና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የወለጋ አካባቢ ልማት የሃሳብ ልዕልና እና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው አሉ። እዮብ (ዶ/ር) በወለጋ ዞኖች በተደረጉ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት÷ አካባቢው ሌላ…

የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቢኤስ ቴሌቪዥን መስራች እና ባለቤት የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አማን ፍሰሐፂዮን ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ…

የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዙሪያ የተወያዩ…

ማንቼስተር ሲቲ ሳልፎርድ ሰቲን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ 4ኛ ዙር በተደረገ ጨዋታ ማንቼስተር ሰቲ ሳልፎርድ ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ዶሪንግተን (በራስ ላይ) እና ማርክ ጌሂ አስቆጥረዋል፡፡ በሌሎች ጨዋታዎች ዌስትሀም ዩናይትድ ቡርቶን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ ለ3ኛ ጊዜ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በተከናወኑ ሥራዎች የተገልጋይን እርካታ ማሳደግ ተችሏል – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል በተሰሩ ሥራዎች የተገልጋይን እርካታ መጨመር ተችሏል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ ። በጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ታቦ ምቤኪ ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ታቦ ምቤኪ ጋር በአፍሪካ ልማት፣ በቀጣናዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡሉድ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡሉድ (ዶ/ር) ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቦትስዋና ፕሬዚዳንት ዱማ ቦኮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገናል ብለዋል፡፡ ወይይቱ በቀጣናዊ ጉዳዮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ም/ቤት ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር መሃመድ አልመንፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣናዊ ልማትና የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…