ጊፋታ በዩኔስኮ መመዝገቡ የወላይታን ባህልና ታሪክ ከትውልድ ትውልድ ለማስተላለፍ ሚናው ጉልህ ነው – አቶ ገብረመስቀል ጫላ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጊፋታ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡ የወላይታን ቱባ ባህልና ታሪክ ከትውልድ ትውልድ ለማስተላለፍ ሚናው ጉልህ ነው አሉ በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል…