Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ከተማ ተገኝተው ፕሮጀክቶቹን አገልግሎት ባስጀመሩበት…

የአርሶ አደሩን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማሳድግ በትኩረት ይሰራል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥና የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳድግ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ። የሲዳማ ክልል የ2018/19 ምርት ዘመን የመኸር እርሻ ንቅናቄ መርሐ ግብር በሀዋሳ ከተማ…

ፋና ላምሮት በፍጻሜ ዋዜማ ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 11 ሳምንታት በጠንካራ ፉክክር የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 ውድድር ቅዳሜ የፍጻሜ ዋዜማ ውድድሩን ያካሂዳል። አምስቱ የቅዳሜ ተወዳዳሪዎች ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

በአማራ ክልል በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችልን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን በክልሉ በመጪው ክረምት ሊከሰት የሚችልን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡ የኮሚሽኑ ም/ኮሚሽነር ሰርክአዲስ አታሌ እንዳሉት÷ በቀጣዩ የክረምት ወቅት በጎርፍ መጥለቅለቅ ምክንያት…

በግብር ስወራ ወንጀል የተከሰሱ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ገቢ በመሰወር እና በሀሰተኛ የንግድ ፍቃድ ማረጋገጫ ዓመታዊ ግብር በመሰወር ወንጀል የተከሰሱ ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ወስኗል። ተከሳሾቹ 1ኛ የሱሉልታ ክ/ከተማ የገቢዎች ጽ/ቤት ባለሙያ…

የእስራኤልና ኢራን ተኩስ አቁም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡ ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርበዋል። 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው…

ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሚና…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚስተዋለውን ህገወጥ የሰዎች ዝውውር ለመግታት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በምርምር የታገዘ የመፍትሔ አማራጭ ሊያቀርቡ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የፌደራል የህግና ፍትህ ኢንስቲትዩት ከሰመራ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር በህገወጥ የሰዎች…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በላቀ ሙያዊ ብቃት ተልዕኮውን እየተወጣ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የሁርሶ ዕጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለ27ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን እጩ መኮንኖችን…

ምርጫው አካል ጉዳተኞች ከመቼውም ጊዜ የላቀ ተሳትፎ ያደረጉበት ነው – ፌዴሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካል ጉዳተኞች ከመቼውም ጊዜ በላቀ ደረጃ ተሳትፎ ያደረጉበት ነው አለ። ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ እንዳለው ከአባል ማህበራት ጋር በመተባበር የአካል…