Fana: At a Speed of Life!

በሚቀጥሉት ቀናት የተለያዩ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ እና በመካከለኛው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል አለ። ኢንስቲትዩቱ ለፋና ዲጂታል በላከው…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከካርበን ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ ያሳድጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በየአመቱ የምታካሂደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው አለ የኢትዮጵያ የደን ልማት። በተቋሙ የካርበን ልቀት ቅነሳ ፕሮግራም ብሄራዊ አስተባባሪ ይተብቱ ሞገስ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደተናገሩት፥ የአረንጓዴ…

የአረንጓዴ አሻራ ስራ ባህርዳር ከተማን ምቹ ዓለም አቀፍ መዳረሻ የሚያረጋት ይሆናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአረንጓዴ አሻራ ስራ ባህርዳር ከተማን ምቹ ዓለም አቀፍ መዳረሻ የሚያረጋት ይሆናል አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በመትከል ማንሰራራት ጉዞ ላይ ነን…

በኦሮሚያ ክልል ከ51 ሺህ በላይ የሚሆኑ የፍርድ ሂደቶች በኦንላይን ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት በክልሉ ከተካሄዱ የፍርድ ሂደቶች መካከል ከ51 ሺህ በላይ የሚሆኑት የፍርድ ሂደቶች በኦንላይን ተካሂደዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ 6ኛው ጨፌ ኦሮሚያ 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ…

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ፣ ሁለተኛ፣ ሦስተኛ ዲግሪ እና በስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች ያሰለጠናቸውን ከ2 ሺህ 590 በላይ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው። በምረቃ ስነስርዓቱ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካይ ሰለሞን አብርሃ (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው…

የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ አቶ አወል በክልሉ የ2017 ዓም ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት…

በሐረሪ ክልል በሕገ ወጥ ነዳጅ ግብይት የተሳተፉ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በሕገ ወጥ ነዳጅ ግብይት የተሳተፉ የነዳጅ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ፡፡ የክልሉ ንግድ ልማት አጄንሲ ሃላፊ ሸሪፍ ሙሜ እንዳሉት÷ በክልሉ ሕገ ወጥ የነዳጅ ግብይትን ለመቆጣጠርና ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ በተለይም…