Fana: At a Speed of Life!

ለተመዘገቡት እመርታዊ ለውጦች የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች አስተዋጽኦ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በለውጡ ዓመታት የተተገበሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች በሁሉም መስኮች እመርታዊ ለውጦች እንዲመዘገቡ አስተዋጽኦ አድርገዋል አሉ። ጳጉሜን 3 የእመርታ ቀንን አስመልክቶ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች…

የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለማስቀጠል ህዝቡ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ይጠበቅበታል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) የኢትዮጵያን የለውጥ ጉዞ ለማስቀጠል ህዝቡ በተሰማራበት የስራ ዘርፍ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ይጠበቅበታል አሉ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጋትሉዋክ ሮን (ዶ/ር)፡፡ የእመርታ ቀን “እመርታ ለዘላቂ ከፍታ”…

ሁለንተናዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ እመርታዎችን አስመዝግበናል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ መሰረት የጣሉ አስደናቂ እመርታዎችን አስመዝግበናል አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ የእመርታ ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት…

ባለፉት ሰባት አመታት በኢትዮጵያ የተገኙ ኢኮኖሚያዊ እመርታዎች

1. አጠቃላይ ሀገሪቱ ከነበረችበት ውስብስብ የኢኮኖሚና የፋይናንስ አስተዳደር ስርአት ችግር ለማውጣት ባለፉት 7 አመታት የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያዎችን ጨምሮ በኢኮኖሚው ዘርፍ የተደረጉ የለውጥ ተግባራትና ያስገኙት እመርታዊ ውጤት ምንድነው? • የኢኮኖሚ ዕድገት፡ ባለፉት…

ኢትዮጵያና ግሬናዳ ትብብራቸውን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከግሬናዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆሴፍ አንድል ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በአፍሪካና ካሪቢያን ሀገራት መካከል ያለውን ታሪካዊ ትስስር ወደ ተጨባጭ ትብብር መቀየር…

ከለውጡ በኋላ የኢትዮጵያን ሕብራዊ ገፅታ ለመግለፅ የተደረጉ ጥረቶች ፍሬያማ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ከጀመርነው የለውጥ ጉዞ በኋላ የኢትዮጵያን ሕብራዊ ገፅታ ለመግለፅ ያደረግናቸው ጥረቶች ፍሬያማ ነበሩ አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ…

በኢጋድ አባል ሀገራት የአፈር ለምነትን በማሻሻል ምርታማነትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) በአባል ሀገራቱ የአፈር ለምነትን በማሻሻል ምርታማነትን ለማሳደግ በቁርጠኝነትና በትብብር ይሰራል አለ፡፡ የኢጋድ የአፈር ማዳበሪያና የአፈር ለምነት እንክብካቤ…

የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የ2017 ጠቅላላ ምርጫ በሕዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ ተጠናቅቋል – ሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ2017 ጠቅላላ ምርጫ በሰላምና በሕዝበ ሙስሊሙ የነቃ ተሳትፎ በመጠናቀቁ ሰላም ሚኒስቴር ለዕምነቱ ተከታዮች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ሚኒስቴሩ…

የታንዛኒያ ም/ፕሬዚዳንት ፍሊፕ ኢዝዶሪ ምፓንጎ (ዶ/ር) አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በ2ኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም የታንዛኒያ ም/ፕሬዚዳንት ፍሊፕ ኢዝዶሪ ምፓንጎ (ዶ/ር) እና የሊቢያ የፕሬዚዳንሻል ም/ቤት…

የኅብር ቀን በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኅብር ቀን እና የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ የተለያዩ ሁነቶች ተከናውነዋል፡፡ "ብዝሃነት የኢትዮጵያ ጌጥ” በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው መርሐ ግብር በሪያድና አካባቢው የሚኖሩ ኢዮጵያዊያንና…