በሚቀጥሉት ቀናት የተለያዩ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ እና በመካከለኛው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል አለ።
ኢንስቲትዩቱ ለፋና ዲጂታል በላከው…