Fana: At a Speed of Life!

ጊፋታ በዩኔስኮ መመዝገቡ የወላይታን ባህልና ታሪክ ከትውልድ ትውልድ ለማስተላለፍ ሚናው ጉልህ ነው – አቶ ገብረመስቀል ጫላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጊፋታ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) መመዝገቡ የወላይታን ቱባ ባህልና ታሪክ ከትውልድ ትውልድ ለማስተላለፍ ሚናው ጉልህ ነው አሉ በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ገብረመስቀል…

ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረች

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ድንገተኛ የማሕበረሰብ ጤና አደጋ ፈጣን ምላሽና አመራር ስኬቶች እንዲሁም የማርበርግ ቫይረስ በሽታ ቁጥጥር ማብሰሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡…

በመዲናዋ በሁሉም ዘርፍ የታቀዱ ሥራዎች በአማካይ ከ95 በመቶ በላይ ተሳክተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የተለወጠ የሥራ ባህል፣ ነዋሪዎችን እና የልማት አጋሮችን በማስተባበር በሁሉም ዘርፎች የታቀዱ ሥራዎችን በአማካይ 95 ነጥብ 3 በመቶ ማሳካት ተችሏል አሉ።…

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰሩ ነው፡፡ ተቋማቱ 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በተዘጋጀው የፀጥታ ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂደዋል።…

ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ይለያያል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ33 ዓመቱ ብራዚላዊ አማካይ ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተነግሯል። ተጫዋቹ በዩናይትድ የሚያቆየው ውል በመጪው ክረምት ሲጠናቀቅ ለተጨማሪ አንድ አመት ቆይታውን የማራዘም አማራጭ ቢኖርም ክለቡ…

የሥነ ምድር ተመራማሪ የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና የምዘና ሳይንስ ኮሌጅ የሥነ ምድር ትምህርት ክፍል መምህር እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሥነ ምድርና የከርሰ ምድር ውሃ ሳይንቲስት የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም…

የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል አለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የ2018 የመጀመሪያ ግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም…

ሲዳማ ቡና እና መቻል አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ብለስ ናጎ ፣ ዮሴፍ ዮሀንስና…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ እና ጀርመን ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር 120 ዓመታትን እንዳስቆጠረ አስታውሰዋል፡፡…

የጤና ዘርፍ ሠራተኞች የማህበራዊ ጤና መድኅን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ዘርፍ ሠራተኞችና ቤተሰቦቻቸውን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድህን አገልግሎት ትግበራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ ጤና መድህን አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ተስፋዬ ወርቁ እንዳሉት ÷ጤናማና አምራች ዜጋ በመፍጠር…