Fana: At a Speed of Life!

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የድንች ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻልና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በተመረጡ የሰብል ዓይነቶች ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል። ለዚህም ትልቁ ማሳያ በስንዴ ምርት ላይ የተገኘው ውጤት ሲሆን÷ ኢትዮጵያ ስንዴን…

በአደጋ ላይ የሚገኝን ሰው አለመርዳትና የሕግ ተጠያቂነቱ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ መሠረት በአደጋ ላይ የሚገኝን ሰው አለመርዳት የወንጀል ተጠያቂነትን ያስከትላል። በሕጉ መሰረት ሰውን የሚያስጠይቁ የወንጀል ተግባራት በሁለት የሚከፈሉ ሲሆን፤ የመጀመሪያው አታድርግ የተባለን ነገር በማድረግ የሚመጣ…

በከተማዋ አውቶቡሶች እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት በቀን እስከ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ለሚሆኑ ዜጎች አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ አካሉ አሰፋ ከነዳጅ እጥረት ጋር ተያይዞ በሕዝብ ትራንስፖርት ላይ አላስፈላጊ መጉላላቶች…

በቀጣዩ ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር በሚቀጥለው ዓመት ከ20 ነጥብ 3 ጊጋዋት በላይ የሶላር ኃይል ይመረታል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ…

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከአሜሪካ ልዑካን ጋር ሳይነጋገሩ ፓኪስታንን ለቀው ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከአሜሪካ ልዑካን ጋር ሳይነጋገሩ ፓኪስታንን ለቀው ወጥተዋል። ሚኒስትሩ በፓኪስታን ቆይታቸው ከፓኪስታን ከጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሸሪፍ እና ከጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም አሲም ሙኒር ጋር ተወያይተዋል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ፋብሪካዎችን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በሲዳማ ክልል ሐዋሳ ከተማ ሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኙ ፋብሪካዎችን በዛሬው እለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ፋብሪካዎቹ የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ሁለተኛው…

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ አወያዮች መረጣ በመጠናቀቅ ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የአወያይነት ሚና የሚጫወቱ ግለሰቦች መረጣ እየተጠናቀቀ ነው አለ። ኮሚሽኑ የተለያዩ መስፈርቶችን በመጠቀም የአወያዮቹን ምርጫ ሲያካሂድ ቆይቷል። መስፈርቱንም…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ20 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከ20 ሺህ በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቤት ግንባታ በመርካቶ ቅጠል ተራ አካባቢ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ለመኖር…

ከ300 ሺህ በላይ ቤቶች ለአቅመ ደካማ ዜጎች ተገንብተዋል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ለሆኑ አቅመ ደካማ ዜጎች ከ300 ሺህ በላይ ቤቶች ተገንብተዋል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናትና የዘጠኝ ወራት…

በአፋር ክልል የህብረት ስራ ማህበራት ገበያ በማረጋጋት ረገድ ውጤታማ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የሚገኙ የህብረት ስራ ማህበራት ገበያ በማረጋጋት ተግባር ውጤታማ ሆነዋል አለ የክልሉ ህብረት ስራ ማህበራት ማስፋፊያና ማደራጃ ኤጀንሲ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱ ሀሰን ያዮ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ በክልሉ…