Fana: At a Speed of Life!

6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር የፊታችን ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፡፡ ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብሩ "ነጃሺ ለሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የሚካሄደው፡፡ የጠቅላይ…

የትግራይ ሕዝብ ለሕወሓት ባለመገዛት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ሕዝብ ለሕገ ወጡ ቡድን ሕወሓት አልገዛም በማለት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት አሉ የትግራይ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች። የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ትዴፓ) ዋና ፀሐፊ ሙሉብረሃን ኃይሌ እንዳሉት÷በክልሉ የሚገኘው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ41 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 41 ሺህ 394 ሄክታር መሬት በበጋ መስኖ ለምቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የመስኖ ልማት ዳይሬክተር እስራኤል እዮብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በበጋ መስኖ 65 ሺህ 347 ሄክታር መሬት…

በአቪዬሽን ሳይንስና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ ብቁ ባለሙያዎችን ለማፍራት ያለመ ስምምነት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ እና ቦይንግ ኩባንያ በአቪዬሽን ሳይንስ እና ኤሮስፔስ ኢንጂነሪንግ የሰለጠኑና ብቁ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችል የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል። በአፍሪካ የቦይንግ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ በዚሁ ወቅት…

የአየር ንብረት ለውጥ በቀጣናው ሀገራት ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመመከት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ‎ዓለም አቀፉ የአካባቢ ጥበቃ ተቋም ‎የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ዐውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ዐውደ ጥናቱ የአየር ንብረት ለውጥ በቀጣናው ሀገራት ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመመከት የሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ…

ኢትዮጵያ የአርበኞች ምድር ናት – ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለማወክ በእብሪተኝነት የሚመጣ ማንኛውም ኃይል ኢትዮጵያ የአርበኞች ምድር መሆኗን ማስታወስ አለበት አሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ…

የዘመናችን ጀግና የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የዘመናችን ጀግና የነውጥ ጩኸትን የሚዋጅ ሳይሆን የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ"…

የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያውያን አልፎ መላው ጥቁር ሕዝቦችን ያኮራ ታሪካዊ ድል ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ…

የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአዲሱ ዘመን የዓድዋ ጀግኖች በመሆን ለዓለም ተጨባጭ የለውጥ ምሳሌ እንሆናለን አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች…

130ኛው የዓድዋ ድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ይገኛል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በዓሉን አስመልክቶ በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ሐውልት እና…