የቱሉ አራራ ሞዴል መንደርን በሌሎች አካባቢዎች ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በኦሮሚያ ክልል የሚገኘውን የቱሉ አራራ ሞዴል መንደር በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የክረምት በጎ አድራጎት መርሐ ግብርን ወደ…