Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኳታር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረቡ። ፕሬዚዳንቱ በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ዱባይ እየተካሄደ ካለው ዓመታዊው ዓለም አቀፍ የኢንቨስትመንት ጉባኤ ጎን ለጎን የኳታር ቻምበር…

ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል የተሻገረች ሀገር ናት – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ ከውስጥም ሆነ ከውጭ የተሰነዘሩባትን ፈተናዎች በጀግኖች ልጆቿ ጽናትና ተጋድሎ በድል ተሻግራ የኖረች ሀገር ናት አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ምዕራብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ…

የኢፌዴሪ አየር ኃይል የጽናት ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጳጉሜን 3 – የጽናት ቀን በኢፌዴሪ አየር ኃይል ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከብሯል፡፡ አየር ኃይሉ የጀግኖችን ፅናት ተላብሶ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት፤ በቁርጠኝነትና በታማኝነት እየተወጣ እንደሚገኝ በመርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…

ኢትዮጵያ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎች ያፀኗት ሀገር በመሆኗ ፈተናዎችን ይበልጥ ወደ ዕድል በመቀየር ትሻገራለች አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ ጳጉሜን-3 የጽናት ቀን ''ፅኑ መሠረት ብርቱ ሀገር'' በሚል መሪ ቃል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ…

የፌደራል ፖሊስ – በጽናት ሀገርን የማጽናት ገድል

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ያካሄደው ስር ነቀል ተቋማዊ ሪፎርም ለሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ሉዓላዊነት ጠንካራ መሠረት መጣል ችሏል፡፡ በመደመር መንግሥት የጸጥታ ተቋማት የሪፎርም ማዕቀፍ የተተገበረው የፖሊስ ሪፎርም…

በታሪክ ቅብብሎሽ የተረከብናትን ሀገር በማጽናት ለትውልድ እናስረክባለን – የመከላከያ ሠራዊት አባላት

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታሪክ ቅብብሎሽ የተረከብናትን ሀገር በመጠበቅና በማጽናት ለመጪው ትውልድ እናስረክባለን አሉ የመከላከያ ሠራዊት የምስራቅ ዕዝ አባላት። የምስራቅ ዕዝ ሠራዊት አባል የሆኑት ሌተናል ኮሎኔል ፈይሳ በዳዳ ፥ ቀደምት አባቶቻችን በውጪ ወራሪና በውስጥ…

በመዲናዋ ለበዓሉ ከ4 ሺህ በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለአዲሱ ዓመት በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ የቁም እንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሚሽነር አሕመድ መሃመድ÷ ለመጪው አዲስ ዓመት በዓል…

በመዲናዋ የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ  ዐውደ-ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የማንሠራራት ቀንን ምክንያት በማድረግ  በተለያዩ  ዘርፎች የተከወኑ ተግባራትን የሚያሳይ ዐውደ-ርዕይ ተከፍቷል። የከተማዋ የመብራት አገልግሎት ባለስልጣን ያዘጋጀው ዐውደ-ርዕይ  ተቋሙ ባለፉት ሁለት ዓመታት…

ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብልጽግና ትልሞቿን በፅኑ መሠረት እየገነባች ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። የአገልግሎቱ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል እንኳን ለጳጉሜን 2 የማንሰራራት ቀን አደረሳችሁ፣ አደረሰን!…

 ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦች  በየፈርጁ እየተደራጁ ነው -የምክክር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦች በየፈርጁ እየተደራጁ ነው አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን። የኮሚሽኑ መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል  ኮሚሽኑ ከሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የተገኙ ምክረ-ሃሳቦችን በየፈርጁ በማደራጀት ላይ…