Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ የምክክር ጉባዔው ለኢትዮጵያ የጋራ ብልጽግና መሰረት የሚጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ልዩነቶችን በንግግርና በምክክር ለመፍታት የጀመረችው ሀገራዊ የምክክር ሂደት ለዘላቂ ሰላምና ልማት መገንባት ወሳኝ ምዕራፍ ነው። ሒደቱ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት ባህልን በማጎልበት ተመካካሪዎች በጋራ የተስማሙበትን ሀሳብ በመወስድ…

ብሔራዊ ጥቅማችንን አሳልፈን ላለመስጠት የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም አሳልፈን በመስጠት የታሪክ እንክርዳድ ላለመሆን የማያግባቡንን ጉዳዮች በምክክር መፍታት አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው የሀገራዊ ምክክር…

የካይሮ የሴራ ቀለበት፤ ከካርቱም እስከ አስመራ

በአፍሪካ ቀንድ ላይ የሚነፍሰው የጦርነትና የአለመረጋጋት ንፋስ ድንገት የመጣ አይደለም። ቀጣናው በጦርነት እየተናጠ፤ በችጋርና ችግር አለንጋ እየተገረፈ የኖረው፤ እጣ ፈንታው ሆኖ አይደለም። በስውር ሴራ፤ በረቀቀ ስልት፤ የአንዲትን ሀገር መረን የለሽ ፍላጎት እንዲያስፈጽም ተፈርዶበት…

ለምክክር ጉባዔ መጥታ ወንድ ልጅ የተገላገለችው እናት የልጇን ሥም “ምክክር” ብላ ሰየመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባዔ ላይ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ማሕበረሰብ ክፍሎች የተወጣጡ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ እየመከሩ ይገኛሉ። ከእነዚህም ውስጥ "ምንም እንኳን የመውለጃዬ ቀን ቢቃረብም “ሀገሬ ጠርታኝ አልቀርም” በማለት ከጋምቤላ ክልል ወደ አዲስ አበባ…

የቁጣን እሳት ማጥፋት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉዳዮች በተመሰቃቀሉበትና ነገሮች መያዣ መጨበጫቸው በጠፋ ጊዜ ከችግሮች መውጫ መንገድ ጠቋሚና አስተማሪ ምክሮች ልምድ ካስተማራቸው ሰዎች ድንገት ይሰነዘሩና የተስፋ ብርሃን ይፈነጥቃሉ፡፡ በሀገራችን ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ በሆነ የሰላም እና…

አርሰናል ክሪስቶስ ሶሊስን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል ክሪስቶስ ሶሊስን ከክለብ ብሩዥ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 40 ሚሊየን ዩሮ እንደሚከፍል ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡ የ24 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋቹ…

የምክክር መድረኮች ስህተትን ለማረምና ትክክለኛ ውሳኔዎችን ለመወሰን ዕድል ይሰጣሉ – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ የምክክር መድረኮች ስህተትን ለማረምና ትክክለኛ ውሳኔዎችን ለመወሰን ዕድል ይሰጣሉ አሉ የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ከመላው ኢትዮጵያዊ ጋር ሆነን እዚህ ደርሰናል – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከመላው ኢትዮጵያዊ ጋር ሆነን እዚህ ደርሰናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው…

ነገ የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚጀመረውን ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስኬት ለማካሄድ የተሟላ ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ የመከላከያ ማርቺንግ ባንድ የሀገራዊ የምክክር ጉባኤውን ዋዜማ ምክንያት…

የአዲስ ምዕራፍ ታሪካዊ ጉዞ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለዘመናት የቆዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ክፍተቶችን በዘላቂነት ለመፍታት በታሪኳ ትልቅ የሆነውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት እያከናወነች ትገኛለች። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች አጀንዳዎችን…