Fana: At a Speed of Life!

በምርጫው የኢትዮጵያ ሕዝብ አሸናፊነቱን አረጋግጧል – ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባሳየው ቁርጠኝነት አሸናፊነቱን አረጋግጧል አለ። የትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት የምርጫ ጉዳዮች ኃላፊ ምርጫው ስንሻው እንዳሉት ፥በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሻለና ተሞክሮ የተወሰደበት ነው – የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ ታሪክ ከእስካሁኑ ምርጫዎች ሁሉ የተሻለና ለቀጣይ ተሞክሮ የተወሰደበት ነው አሉ። የጋራ ምክር ቤቱ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ…

የምርጫ ሂደቱ ግልጽ እና ፍትሐዊ ነው – ታዛቢዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ቃሉ 1 ምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው ምርጫ ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና የምርጫ ሕጉን የተከተለ ነው አሉ የምርጫ ታዛቢዎች። በሁርባ ቀበሌ 2 ምርጫ ጣቢያ ጤና ኬላ 2ሀ የወሎ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ታዛቢ ሙሐመድ እንድሪስ እንዳሉት÷ ምርጫው…

ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ድምጽ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በሚገኘው የምርጫ ጣቢያ በመገኘት ድምፅ ሰጥታለች። አትሌቷ ምርጫ በየአምስት ዓመቱ አንዴ የሚመጣ በመሆኑ ሕዝቡ ይሰራልኛል፣ ይወክለኛል የሚለውን አካል…

በምርጫው ሕዝብ የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት እንደሆነ ታይቷል – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው የሕዝብ የነቃ ተሳትፎ የሉዓላዊ ስልጣን ባለቤት ሕዝብ እንደሆነ ያሳየ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች። ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነጻ፣ ሰላማዊና ንቁ የሕዝብ ተሳትፎ የታየበት መሆኑን…

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጽ አሰጣጥ ሒደት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል – ቦርዱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድምፅ መስጠት ሒደቱ ከ12 ሰዓት በፊት ሰልፍ ይዘው የቆዩ መራጮች እስኪመርጡ ይቀጥላል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡ በዛሬው ዕለት ከጠዋት 12 ሰዓት ጀምሮ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሕዝቡ በነቂስ በመውጣት…

ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብቱን በመጠቀም ድምጹን እየሰጠ ነው – የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብቱን በመጠቀም ድምጹን እየሰጠ ነው አሉ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)፡፡ የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ (ዶ/ር)…

በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሙሽራ ሰላሙ ዳንኤል እንደገለጸው፤ የሰርጋቸው ዕለትና የምርጫው ቀን በመገጣጠሙ አጋጣሚውን ተጠቅመው ድምጽ…

ታዛቢዎች ባሰማራንባቸው ጣቢያዎች 99 በመቶ ያህሉ ያለገደብ ምርጫውን ታዝበዋል – ህብረት ለምርጫ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ ታዛቢዎች 99 በመቶ ያለምንም ገደብ ወደ ድምጽ መስጫ ጣቢያዎች ገብተው መታዘብ ችለዋል አለ። የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እስከ ቀን 7 ሰዓት…

ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል – የሶማሌ ክልል እናቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል እናቶች ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል ነጻ በሆነ መልኩ ድምጻችንን ሰጥተናል አሉ። እናቶቹ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር ይበጃል ለሚሉት ፓርቲ ድምጻቸውን መስጠታቸውን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ገልጸዋል፡፡ በቀጣይ…