የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሶስት ረቂቅ ደንቦችን አጸደቀ sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በሶስት ረቂቅ ደንቦች ላይ ተወያይቶ ተፈጻሚ እንዲሆኑ አጽድቋል። በስብሰባው በቀረቡ አጀንዳዎች ላይ ከተወያየ በኋላ ሶስት ረቂቅ ደንቦች ተፈጻሚ እንዲሆኑ ውሳኔ…
ቢዝነስ የሁሉም ባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ ጋር እንዲያስተሳስሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሁሉም ባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ ጋር እንዲያስተሳስሩ ማሳሰቢያ ሰጥቷል። ብሔራዊ ባንክ ለፋና ዲጂታል በላከው መግለጫ፤ በፋይናንስ ተቋማት ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህብረት ሥራ ማህበራትን አሰራር ለማዘመን… sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የህብረት ሥራ ማህበራትን አሰራር በማዘመን የማስፈጸም አቅማቸውን ለማሳደግ በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ። 2ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ሪፎርም የንቅናቄ መድረክ “ወደ ቀበሌ መድረስ” በሚል መሪ ሃሳብ በጅማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህብረት ሥራ ማህበራት ለገጠር ልማት ያላቸውን ሚና ለማጠናከር እየተሰራ ነው sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን የህብረት ሥራ ማህበራት በገጠር ልማትና በግብርና ትራንስፎርሜሽን ያላቸውን ሚና ለማጠናከር እየተሰራ ነው አለ። 2ኛው ሀገር አቀፍ የህብረት ሥራ ሪፎርም የንቅናቄ መድረክ “ወደ ቀበሌ መድረስ” በሚል መሪ ሃሳብ…
ቢዝነስ አየር መንገዱ 6 ዘመናዊ ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ዘመናዊ ቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል። አየር መንገዱ በአሜሪካ ቨርጂኒያ ከኩባንያው ጋር ያደረገው ግዙፍ ስምምነት የአየር ላይ የበላይነቱን ይበልጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕብረት ሥራ ማህበራት በኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ ያላቸውን ሚና የሚያጎለብት ተግባር ተከናውኗል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ ያላቸውን ሚና የሚያጎለብት ተግባር ተከናውኗል አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)።…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ sosina alemayehu Apr 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላን አግኝቼ ከአውሮፓ ኅብረት…
ቢዝነስ ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኅብረት የኢኮኖሚ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ sosina alemayehu Apr 20, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኅብረት ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና ዓለም ባንክ…
ቢዝነስ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና እና የአውሮፓ ህብረት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈራረሙ sosina alemayehu Apr 20, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያት እና የአውሮፓ ህብረት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ-አውሮፓ ህብረት የቢዝነስ ፎረም ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ መክፈቻ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና አሜሪካ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ sosina alemayehu Apr 20, 2026 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማምተዋል። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና ዓለም ባንክ የጸደይ…