Fana: At a Speed of Life!

በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ህይወት ላይ ለውጥ የማያመጣ ልማት የተሟላ ሊሆን አይችልም አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 909…

130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በመከላከያ ሰራዊት ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ “ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል። የዕዙ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጀነራል ሙላት ጀልዱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በልጆቿ…

የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ፕሮግራም በአምቦ ከተማ ተካሂዷል። የመታሰቢያ ፕሮግራሙን የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀ ሲሆን÷ መነሻውን ከአዲስ አበባ ራስ መኮንን ድልድይ ሰባ…

ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን 1 ለ 0 አሸንፏል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን ማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጄምስ (ፍ) ከመረብ…

በውጤቶች የታጀበው ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ዘመናዊ የእንስሳት እርባታ ስራ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። ቢሮው በክልሉ ሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ በዘርፉ እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን ከተለያዩ የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር…

የሕክምና ኦክስጅን አቅርቦትን ለማሻሻል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻዎች ቁጥር 85 ደርሷል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬሕይወት አበበ በሕክምና ኦክስጅን አቅርቦት ዙሪያ ከክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መክረዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት የመጡትን የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግን…

በአማራ ክልል የአዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የተጀመሩ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን ግንባታ በዚህ ዓመት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አለ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ መኳንንት አደመ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ በክልሉ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሦስት…

ዜጎችን ወደ ምርታማነት ያሸጋገረው ፕሮጀክት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት ዜጎችን ወደ ምርታማነት አሸጋግሯል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት እና ሥራ ፕሮጀክት አፈፃፀም ግምገማ…

በክልሉ እውቅና ያገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በክልሉ እውቅና ያገኙ ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ስራ ለማስጀመር የማደራጀት ስራ እየተሰራ ነው አለ። በፍርድ ቤቱ የባህል ፍርድ ቤቶች አማካሪ ምክር ቤት ጽ/ቤት ሃላፊ ይማም ሰይድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት…