Fana: At a Speed of Life!

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት…

የቀደሙ ችግሮቻችንን በይቅርታ በመፍታት ለሀገራችን መፍትሄ ማምጣት አለብን – መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀደሙ ችግሮቻችንን በይቅርታ በመፍታት ለሀገራችን መፍትሄ ማምጣት አለብን አሉ መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር)። መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ኢትዮጵያውያን በሁሉም አካባቢ የየራሳቸው የሽምግልና ስርዓትና ሌሎች…

ኢትዮጵያውያን ከፋፋይ ትርክቶችን በመመከት ለዘላቂ ሰላምና ልማት ደጀን ሊሆኑ ይገባል – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ከፋፋይ ትርክቶችን በመመከት ለዘላቂ ሰላምና ልማት ደጀን ሊሆኑ ይገባል አሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)፡፡ በዱባይና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች…

ሀዋሳ ከተማ እና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ እና መቻል 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኮሊንስ ኮፊ መቻልን መሪ ማድረግ የቻለ ሲሆን፥ የሀዋሳ ከተማን የአቻነት ግብ ጌታነህ ከበደ…

የአፍሪካ ሚዲያ የዕውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው አርቲ የሚዲያ ተቋም ያዘጋጀው የአፍሪካ ሚዲያ የዕውቅና መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በዕውቅና መድረኩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትአለም መለሰን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣…

የሰላም ስምምነቱ ዜጎችን ከሞት አደጋ የመለሰና የአዳጊዎች ተስፋ እንዲለመልም ያደረገ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት ዜጎችን ከሞት አደጋ የመለሰና የአዳጊዎች ተስፋ እንዲለመልም ያደረገ ነው አሉ፡፡ በአማራ…

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የክልሉ ርዕሰ መሰተዳድር አረጋ ከበደ እና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅትን በመወከል…

በጎንደር የሰላም ጥሪ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በጋራ ያዘጋጁት የሰላም ጥሪ የድጋፍ ሰልፍ በዛሬው እለት እየተካሄደ ነው። በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ባለው የሰላም ጥሪ ሰልፍ ላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።…

ለትግራይ ክልል አካል ጉዳተኞች ማህበራት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ዓለም አቀፍ የአካል ጉዳተኞች ቀንን አስመልክቶ ለትግራይ ክልል አካል ጉዳተኞች ማህበራት ህብረት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። በዚህም ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ዊልቼር፣ ክራንች፣ መስማትን…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የወል ትርክትን ለማስረጽ ሚናው ጉልህ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል የወል ትርክትን ለማስረጽ ሚናው ጉልህ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፡፡ በአማራ ክልል በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የቆየው 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል…