የኮሪደር ልማቱ ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት…