Fana: At a Speed of Life!

ኦሮሚያ ክልል 21ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ያዘጋጃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 21ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በኦሮሚያ ክልል አዘጋጅነት ይከበራል። 21ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ጅማ ከተማ እንድታዘጋጀው በዛሬው ዕለት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ…

የጋራ ቤታችንን መሰረቱ ሳይናጋ ለማኖር የጋራ ማንነት ሊኖረን ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የጋራ ቤታችንን መሰረቱ ሳይናጋ ለማኖር የጋራ ማንነት ሊኖረን ይገባል አሉ። 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት''…

የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ የእጣ ማውጣት ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን የ2018 የውድድር ዓመት የእጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ ማስጀመሪያ እና የእጣ ማውጣት ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት አከናውኗል፡፡ የ10ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው ውድድሩ ሚዛን አማን ከተማ ከፌደራል ማረሚያ በሚያደርጉት ጨዋታ…

በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ለሚሳተፈው የልዑካን ቡድን ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት ሽኝት ተደርጎለታል። ‎ ‎4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ከታህሳስ 1 እስከ 10/2018 ዓ.ም በአንጎላ ሉዋንዳ ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት…

የቀደሙ ችግሮቻችንን በይቅርታ በመፍታት ለሀገራችን መፍትሄ ማምጣት አለብን – መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀደሙ ችግሮቻችንን በይቅርታ በመፍታት ለሀገራችን መፍትሄ ማምጣት አለብን አሉ መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር)። መምህር ዘበነ ለማ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ኢትዮጵያውያን በሁሉም አካባቢ የየራሳቸው የሽምግልና ስርዓትና ሌሎች…

ኢትዮጵያውያን ከፋፋይ ትርክቶችን በመመከት ለዘላቂ ሰላምና ልማት ደጀን ሊሆኑ ይገባል – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ከፋፋይ ትርክቶችን በመመከት ለዘላቂ ሰላምና ልማት ደጀን ሊሆኑ ይገባል አሉ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)፡፡ በዱባይና አካባቢው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች…

ሀዋሳ ከተማ እና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ እና መቻል 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኮሊንስ ኮፊ መቻልን መሪ ማድረግ የቻለ ሲሆን፥ የሀዋሳ ከተማን የአቻነት ግብ ጌታነህ ከበደ…

የአፍሪካ ሚዲያ የዕውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው አርቲ የሚዲያ ተቋም ያዘጋጀው የአፍሪካ ሚዲያ የዕውቅና መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በዕውቅና መድረኩ ላይ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትአለም መለሰን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣…

የሰላም ስምምነቱ ዜጎችን ከሞት አደጋ የመለሰና የአዳጊዎች ተስፋ እንዲለመልም ያደረገ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት ዜጎችን ከሞት አደጋ የመለሰና የአዳጊዎች ተስፋ እንዲለመልም ያደረገ ነው አሉ፡፡ በአማራ…