የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ sosina alemayehu Oct 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ ሳንዶካን ደበበን የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርገው ሾመዋል። አቶ ሳንዶካን ደበበ ከዛሬ ጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ መሾማቸውን ነው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የምታከናውነው ስራና ውጤት በዓለም የምግብ ጉባኤ… sosina alemayehu Oct 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በራስ አቅም ለማረጋገጥ እያከናወነች የሚገኘው ስራና ውጤት በዓለም የምግብ ጉባኤ ላይ ለሌሎች ሀገራት በአርያነት ተነስቷል። የዓለም ምግብ ጉባኤ ''ለተሻለ ምግብና ለተሻለች ነገ እጅ ለእጅ እንያያዝ''…
የሀገር ውስጥ ዜና 2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት መካሄድ ጀመረ sosina alemayehu Oct 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 2ኛው የአፍሪካ የክህሎት ሳምንት "የአፍሪካን የኢንዱስትሪ አቅም ማጎልበት፣ ለፈጠራ፣ ለእድገት እና ለዘላቂነት ክህሎት ልማት'' በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው። የክህሎት ሳምንቱ የክህሎት እና የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲዎች፣ የክህሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ sosina alemayehu Oct 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 49ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው ያሳለፋቸው ውሳኔዎች፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ sosina alemayehu Oct 14, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሙስናን መዋጋት እና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መቅረፍ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። የክልሉ የመንግሥት እና የፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የሠንደቅ ዓላማ ቀን አከበረ sosina alemayehu Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት 18ኛውን የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች አክብሯል። ቀኑ ‘ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ…
ፋና ስብስብ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሠንደቅ አላማ ቀንን አከበረ sosina alemayehu Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 18ኛውን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን አክብሯል። በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ sosina alemayehu Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የሠንደቅ ዓላማ ቀን ተከበረ sosina alemayehu Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፤ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ በተከበረው በዓል ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከበረ sosina alemayehu Oct 13, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ኤምባሲዎች ተከብሯል፡፡ በቻይና፣ በፓኪስታን፣ በኩዌት፣ በሮም፣ በዚምባቡዌ፣ በፓሪስ፣ በጅቡቲ፣ በእስራኤል፣ በተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲዎች እና ቆንስላ ፅህፈት ቤቶች ቀኑን…