Fana: At a Speed of Life!

መንግሥት የሚመሰረተው በሕዝብ ድምፅ ብቻ ነው – ዕጩ ተወዳዳሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የሚመሰረተው በጠመንጃ ሳይሆን በሕዝብ ድምፅ ብቻ ነው አሉ በኮምቦልቻ ከተማ በቃሉ አንድ ምርጫ ክልል የሚወዳደሩ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ ዕጩ እና የግል ተወዳዳሪዎች። ዕጩ ተወዳዳሪዎቹ በሰጡት አስተያየት እንዳሉት÷ በምርጫ…

ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች  የምርጫ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ የሚገኘውን 7ኛውን ጠቅላላ  ምርጫ ለመታዘብ የተሰማሩ ዓለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን በቅርበት እየተመለከቱ ነው። የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን…

እስካሁን ያለው የምርጫ ሒደት ፍፁም ነፃ እና ሰላማዊ ነው – የኢዜማ ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲ የሰሜን ኢትዮጵያ አስተባባሪ አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በባሕር ዳር ከተማ በመገኘት ድምፅ ሰጥተዋል። አቶ ሃይለማርያም ብርሃኑ በሰጡት መግለጫ÷ የኢዜማ ደጋፊዎች፣ አባላትና አመራሮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሃዊ ነው – የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሚወዳደሩበት የጎማ 2 የምርጫ ክልል እየተካሄደ ያለው የምርጫ ሒደት ፍትሐዊና ዴሞክራሲያዊ ነው አሉ የተለያዩ ፓርቲዎች ዕጩዎች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዕጩነት በቀረቡበት በጎማ 2…

ዓለም አቀፍ ታዛቢዎች የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ቡድን አባላት በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ የሚገኘውን የድምፅ አሰጣጥ ሂደት እየተመለከቱ ነው። በምርጫ ክልል የተለያዩ ጣቢያዎች ማሕበረሰቡ ከማለዳው ጀምሮ…

የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ በየነ መንግሥታት የምርጫ ታዛቢ ቡድን በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ የታዛቢ ቡድኑ መሪ ስፔሲዮዛ ዋንዲራ ካዚብዌ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎችን…

በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጮች ድምጻቸውን መስጠታቸውን ቀጥለዋል። ወይዘሮ ማስተዋል አበራ መንታ ልጆቻቸውን ይዘው በጎንደር ከተማ መድን ምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ወይዘሮ ማስተዋል እንደገለጹት ምንም እንኳን መንታ ልጅ ታቅፎ ለምርጫ መሰለፍ አድካሚ ቢሆንም በምርጫው…

ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መራጮች ድምጽ እየሰጡ ነው – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው መራጮች ድምጽ በመስጠት ላይ ናቸው አሉ። የቦርድ ሰብሳቢዋ የምርጫውን ጊዜያው ሂደት በተመለከተ በሰጡት መግለጫ…

ምርጫው ዜጎች ሉዓላዊ መብታቸውን ለመጠቀም ያላቸውን ፍላጎት ያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫው ዜጎች ሉዓላዊ መብታቸውን ለመጠቀም ያላቸውን ፍላጎት ያሳየ ነው አሉ የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት። የምክር ቤቱ ሰብሳቢና የአዴኃን ሊቀመንበር ተስፋሁን ዓለምነህ እንዳሉት የዜጎች የነቃ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ…

የምርጫ ቅድመ ማስጠንቀቂያ፣ ጥቆማ ማድረጊያና ምላሽ መስጫ ሥርዓት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዜጎች ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጋር የተያያዙ ችግሮችንና ክስተቶችን ደኅንነቱ በተጠበቀና ፈጣን በሆነ መንገድ ጥቆማ የሚያደርጉበትን “ከምርጫ ጋር ተያይዘው የሚፈጠሩ ችግሮች ሪፖርት ማድረጊያ እና ምላሽ መስጫ ሥርዓት”…