Fana: At a Speed of Life!

አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ – አቶ አባይነህ ጉጆ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ አሉ። ‘አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ ዓለም አቀፍ…

ትኩረት በማግኘቱ ትርጉም ያለው ለውጥ ያስመዘገበው ግብርና …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር መንግሥት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት ትርጉም ያለው ለውጥ እየተመዘገበ ነው አለ። ሚኒስቴሩ፣ ከአማራ ክልል የግብርና ቢሮ፣ መሬት ቢሮ እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሂዷል።…

የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት እያካሄደ ያለው መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው መደበኛ ስብሰባውን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት ስብሰባን…

አርሰናል ባባከናቸው እድሎች ይበልጥ የተነቃቃው የዋንጫ ፉክክር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በተከታታይ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይበልጥ የተጠጋው…

ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና ጣሊያን አፍሪካ ጉባዔዎች ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና በጣልያን አፍሪካ ጉባኤዎች ላይ ሰፊ የዘገባ ሽፋን በመስጠት ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና የሁለቱ ጉባኤዎች በስኬት መጠናቀቅ…

የወለጋ ልማት የሃሳብ ልዕልናና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የወለጋ አካባቢ ልማት የሃሳብ ልዕልና እና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው አሉ። እዮብ (ዶ/ር) በወለጋ ዞኖች በተደረጉ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት÷ አካባቢው ሌላ…

የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቢኤስ ቴሌቪዥን መስራች እና ባለቤት የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አማን ፍሰሐፂዮን ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ…

የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዙሪያ የተወያዩ…

ማንቼስተር ሲቲ ሳልፎርድ ሰቲን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ 4ኛ ዙር በተደረገ ጨዋታ ማንቼስተር ሰቲ ሳልፎርድ ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ዶሪንግተን (በራስ ላይ) እና ማርክ ጌሂ አስቆጥረዋል፡፡ በሌሎች ጨዋታዎች ዌስትሀም ዩናይትድ ቡርቶን…