የሀገር ውስጥ ዜና አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ – አቶ አባይነህ ጉጆ sosina alemayehu Feb 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ አባይነህ ጉጆ አካል ጉዳተኞች በሁሉም መስክ ተሰማርተው መሥራት ይችላሉ አሉ። ‘አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ ዓለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና ትኩረት በማግኘቱ ትርጉም ያለው ለውጥ ያስመዘገበው ግብርና … sosina alemayehu Feb 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስቴር መንግሥት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት ትርጉም ያለው ለውጥ እየተመዘገበ ነው አለ። ሚኒስቴሩ፣ ከአማራ ክልል የግብርና ቢሮ፣ መሬት ቢሮ እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የግብርና ኢንቨስትመንት ፎረም ተካሂዷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው sosina alemayehu Feb 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት እያካሄደ ያለው መደበኛ ስብሰባ ቀጥሎ እየተካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው መደበኛ ስብሰባውን አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት ስብሰባን…
ስፓርት አርሰናል ባባከናቸው እድሎች ይበልጥ የተነቃቃው የዋንጫ ፉክክር sosina alemayehu Feb 21, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በተከታታይ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይበልጥ የተጠጋው…
ቢዝነስ ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን sosina alemayehu Feb 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና ጣሊያን አፍሪካ ጉባዔዎች ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው sosina alemayehu Feb 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና በጣልያን አፍሪካ ጉባኤዎች ላይ ሰፊ የዘገባ ሽፋን በመስጠት ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና የሁለቱ ጉባኤዎች በስኬት መጠናቀቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የወለጋ ልማት የሃሳብ ልዕልናና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) sosina alemayehu Feb 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የወለጋ አካባቢ ልማት የሃሳብ ልዕልና እና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው አሉ። እዮብ (ዶ/ር) በወለጋ ዞኖች በተደረጉ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት÷ አካባቢው ሌላ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር እየተከናወነ ነው sosina alemayehu Feb 19, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢቢኤስ ቴሌቪዥን መስራች እና ባለቤት የአቶ አማን ፍሰሐፂዮን የአስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አማን ፍሰሐፂዮን ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲረዱ ቆይተው የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ…
ቢዝነስ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ sosina alemayehu Feb 17, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል። ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዙሪያ የተወያዩ…
ስፓርት ማንቼስተር ሲቲ ሳልፎርድ ሰቲን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተቀላቀለ sosina alemayehu Feb 14, 2026 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ 4ኛ ዙር በተደረገ ጨዋታ ማንቼስተር ሰቲ ሳልፎርድ ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ዶሪንግተን (በራስ ላይ) እና ማርክ ጌሂ አስቆጥረዋል፡፡ በሌሎች ጨዋታዎች ዌስትሀም ዩናይትድ ቡርቶን…