የሀገር ውስጥ ዜና በአካባቢው የሰፈነው ሰላም የነቀምቴ ከተማን ልማት ለማፋጠን ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአካባቢው የሰፈነው ሰላም በነቀምቴ ከተማ ሰፊ የልማት ተግባራትን ለማፋጠን ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል አሉ የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ሰአዳ አብዱራህማን፡፡ አፈ ጉባዔዋ በነቀምቴ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው…
የሀገር ውስጥ ዜና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ማንነታችንና ብሔራዊ አርማችን ነው – የግድቡ ሠራተኞች sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ማንነታችን እና ብሔራዊ አርማችን ነው አሉ በሕዳሴ ግድብ በተለያዩ ሙያዎች የተሰማሩ ሠራተኞች፡፡ ያለፉት 14 ዓመታትን በሕዳሴ ግድብ ቴክኒሻን ሆነው ያገለገሉት አቶ ሰለሞን ያረጋል÷ ለሀገር ልማትና እድገት…
የሀገር ውስጥ ዜና የክልሉን ሕዝብ ሁለንተናዊ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ አወሉ አብዲ sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ፡፡ በሰንዳፋ በኬ ከተማ በመንግስትና ሕዝብ ተሳትፎ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች በዛሬው…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ዘርፍ ውጤታማ ሥራ ተከናውኗል sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ በቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ዘርፍ ውጤታማ አፈጻጸም ተመዝግቧል አለ። የቢሮው ሃላፊ መልካሙ ፀጋዬ ÷ አማራ ክልል አብያተ መንግሥታትና ቤተ እምነቶች በብዛት ያሉበት በመሆኑ የቅርስ ጥበቃና ጥገና ሥራ…
Uncategorized በሶማሌ ክልል 150 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀመረ sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞችና ወረዳዎች የሚገኙ 150 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀምሯል። የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታውን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀድሞ ታጣቂዎች በስልጠና ባገኙት የጠራ ግንዛቤ ሕዝባቸውን በቅንነት ሊያገለግሉ ይገባል sosina alemayehu Sep 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ታጣቂዎች ከተሃድሶ ስልጠናው ባገኙት የጠራ ግንዛቤ ሕዝባቸውን በታማኝነትና በቅንነት ማገልገል ይጠበቅባቸዋል አለ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን። በጠዳ የተሃድሶ ስልጠና ማዕከል ለአንድ ሳምንት የተሰጣቸውን ስልጠና ያጠናቀቁ የቀድሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም … sosina alemayehu Sep 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ የቀድሞ ታጣቂዎችን በዘላቂነት ማቋቋም የሚያስችል ምክር ቤት በማዋቀር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ። የቢሮው ኃላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ የቀድሞ ታጣቂዎቹ የሰላም አማራጭን…
የሀገር ውስጥ ዜና አስከፊ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመዋጋት የለውጥ ርምጃ ያስፈልጋል – ፕሬዚዳንት ታዬ sosina alemayehu Sep 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አስከፊ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ለመዋጋት አስቸኳይ የለውጥ ርምጃ ያስፈልጋል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና 2ኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ሳምንት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል sosina alemayehu Sep 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ሳምንት በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። በመክፈቻ ሥነ ሥስርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፈተናዎችን በመቋቋም በሁሉም ዘርፎች ስኬቶች ተመዝግበዋል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) sosina alemayehu Sep 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ፈተናዎችን በመቋቋም በሁሉም ዘርፎች ስኬቶች አስመዝግባለች አሉ። ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት አበይት የመንግስት ክንውኖችን እንዲሁም የሚቀጥለው ዓመት ተስፋዎችን…