Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን የመድሃኒት ኢንዱስትሪ አቅም ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋርማኪዩር መድኃኒት ፋብሪካ ያስተዋወቃቸው ምርቶች የኢትዮጵያን የመድሃኒት ኢንዱስትሪ አቅም ለማጠናከር የሚያግዙ ናቸው አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ፡፡ የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አባል የሆነው ፋብሪካው ለሕፃናት ሕክምና…

አየር ኃይላችን በማንኛውም ሁኔታ ኢትዮጵያን የመጠበቅ አቅም ገንብቷል – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አየር ኃይላችን በማንኛውም ሁኔታና ጊዜ ኢትዮጵያን በሙሉ አቅሙ የመጠበቅ ግዳጁን በጀግንነት ለመወጣት የሚያስችል አስተማማኝ የዝግጁነት አቅም ገንብቷል አሉ። አየር ኃይሉ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአሚር ሼክ ሃማድ ቢን ካሊፋ አል ታኒ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኳታር ሉሳይል ቤተ መንግሥት በመገኘት አሚሩ ሀማድ አል ታኒን እና ቤተሰባቸውን አጽናንተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በቀድሞ አሚር ሼክ ሃማድ ቢን ካሊፋ አልታኒ ሕልፈት የተሰማቸውን…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ትንተና እና ምክረ ሐሳቦች፡-

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ሰባተኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ኮሚቴው በዚህ ወቅት የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ ንረት በሀገር ውስጥ የዋጋ ግሽበት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባት እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ…

የሎማ ሐይቅ ልዩ ውበት ሲዳሰስ

ሎማ ሐይቅ በአፋር ክልል ሰመራ አቅራቢያ የሚገኝ፣ የምስራቅ አፍሪካ የስምጥ ሸለቆ ድንቅ የስነ-ምድር መዋቅርን የሚያሳይ እና በአሁኑ ወቅት በሀገር ውስጥና በውጭ ቱሪስቶች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት እየሳበ ያለ አዲስ የተፈጥሮ ዕንቁ ነው። የአፋር ክልል በንቁ የእሳተ ገሞራ መልክዓ-ምድሮች፣…

ሜጋ ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቅ ያለንን ቁርጠኝነት በተግባር እናሳያለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጀመርናቸውን ሜጋ ፕሮጀክቶች በጥራትና በፍጥነት አጠናቅቀን ለምርቃት ለማብቃት ያለንን ቁርጠኝነት በተግባር እያሳየን እንቀጥላለን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በደብረ ማርቆስ ከተማ ለ30 ዓመታት ያህል…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ በጉባኤው ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደሩን የበጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡…

አሜሪካ በኢራን ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ኢራን የአጸፋ ርምጃ መውሰዷን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ዛሬ ሌሊት በኢራን ላይ ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ቴህራን በምላሹ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮችን ኢላማ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካ ጦር ማዕከላዊ እዝ (ሴንትኮም) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ በማለፍ ላይ በነበረው…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና ኢጋድ የቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ስትራቴጂያዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በቀጣናዊ የፀጥታ ትብብር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ…

በሶማሌ ክልል በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት ለማጠናቀቅ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶች በፍጥነትና በጥራት እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፡፡ የሶማሌ ክልል የ2018 በጀት ዓመት የሴክተር ቢሮዎች የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ…