የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በቁርጠኝነት እየሰራ ነው sosina alemayehu Aug 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አለ የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን። ኮሚሽኑ እና የአማራ ክልል መንግስት በጋራ ያዘጋጁት የቀድሞ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና በጠዳ ማዕከል በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን – ጎሮ- ቪአይፒ አየር መንገድ ኮሪደር ያካተታቸው ሥራዎች… sosina alemayehu Aug 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን - ጎሮ- ቪአይፒ አየር መንገድ ኮሪደር ልማት የአዲስ አበባ ከተማን ውብ ከማድረግ ባለፈ ለነዋሪዎች ሰፊ የሥራ እድል ፈጥሯል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር ውስጥ ምርትን መግዛት የሥራ ዕድል በመፍጠር ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገትን ያሳልጣል – ፕሬዚዳንት ታዬ sosina alemayehu Aug 30, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ውስጥ ምርትን መግዛት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገትን የሚያሳልጥ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ በጥራት መንደር የተዘጋጀውን "የኢትዮጵያን ይግዙ" ሀገራዊ የንግድ ሳምንት…
ስፓርት አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸነፈች sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳያመንድ ሊግ በ3 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፋንታየ ርቀቱን 8 ደቂቃ 40 ሰከንድ ከ56 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት ነው ያጠናቀቀችው፡፡…
ስፓርት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል እጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በሞናኮ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- የአርሰናል ተጋጣሚዎች፡- ባየርን ሙኒክ፣ ኢንተርሚላን፣ አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ክለብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቦትስዋና ምክትል ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቦትስዋና ምክትል ፕሬዚዳንት ንዳባ ኒኮዚናቲ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ም/ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርሃኑ ጸጋዬ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዳንጎቴ ግሩፕ የተሻለ ልምድ ስላለው የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክሱ በዕቅዱ መሰረት ይጠናቀቃል sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዳንጎቴ ግሩፕ የተሻለ ልምድ ስላለው የማዳበሪያ ማምረቻ ኮምፕሌክሱ በዕቅዱ መሰረት ይጠናቀቃል አለ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ውጤታማ ተሞክሮዋን የምታካፍልበት የአፍሪካ አየር ንብረት ጉባዔ… sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አየር ንብረትና በአፍሪካ ካሪቢያን ጉባዔዎች ብሔራዊና አህጉራዊ ጥቅሞችን የሚያስጠበቁ አጀንዳዎችን በማቅረብ መሪ ሚናዋን ትወጣለች አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ለ2018 በጀት ዓመት 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር አጸደቀ sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት የክልሉን የ2018 በጀት ከ8 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ በማድረግ አጽድቋል። ምክር ቤቱ ባካሄደው 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉን የ2018 በጀትን ከ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ በማድረግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለማስጀመር ዝግጅት ተደርጓል sosina alemayehu Aug 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ለማስጀመር ዝግጅት ተደርጓል አሉ። አቶ ደስታ ሌዳሞ እንዳሉት፤ የልማት፣ የአገልግሎት…