Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም 3ኛውን ፈጣን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ሥራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውንና ሦስተኛውን ፈጣን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ሥራ አስጀምሯል። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚህ ወቅት÷ ጣቢያው በአንድ ጊዜ እስከ 16 ተሽከርካሪዎችን…

በክልሉ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት በቁርጠኝነት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል የተጀመሩ ሰው ተኮር ተግባራትን በማስፋት የህዝብን ተጠቃሚነት ለማጎልበት በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። በክልሉ "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል መሪ ሐሳብ ለብልፅግና ፓርቲ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልና በሱዳን ድንበር አካባቢ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል እና በሱዳን አጎራባች አካባቢዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂ ሃይሎች የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ክልሉ ገብተዋል፡፡ ታጣቂ ሃይሎቹ ትጥቃቸውን ፈተው ወደ ክልሉ ከገቡ በኋላ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን…

ውጤታማ የልማት ስራዎችን ለማስፋት የአመራሩ ተሞክሮ መቅሰም …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ስድስት ማዕከላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሲወስዱ የቆዩ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ አመራሮቹ ባለፉት ቀናት "በመደመር መንግሥት እይታ የዘርፎች እመርታ" በሚል…

በታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያ በምትገኘው ታይላንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ13 ሺህ በላይ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። ይህ ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ 18 ሰዎች ህይወታቸውን ሲያጡ፤ ከ13 ሺህ በላይ የሚሆኑት ደግሞ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል።…

ጤናማ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ወሳኝ ሚና ያለው የክትባት ተደራሽነት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር የክትባት ተደራሽነትን ማጠናከር ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ወሳኝ ሚና አለው አለ። ህጻናት እንደተወለዱ የሚሰጠው የጉበት በሽታ መከላከያ ክትባት አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በአበበች ጎበና ሆስፒታል በይፋ ተጀምሯል።…

የአፍሪካ አቪዬሽን ማሰልጠኛ ተቋማት ማህበር ጉባኤ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣንና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በጋራ ያዘጋጁት 5ኛው የአፍሪካ አቪዬሽን ማሰልጠኛው ተቋማት ማህበር ጉባኤ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች፣ የአቪየሺን ዘርፍ…

በመዲናዋ የመኖሪያ ቤት ጥያቄን ለመመለስ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግና ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ። አስተዳደሩ በመንግሥት፣ በበጎ ፈቃድ እና በግል ገንቢዎች ትብብር በርካታ ቤቶችን በመገንባት ዜጎች በፍትሃዊነት ተጠቃሚ…

ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል አሉ። በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በክህሎት ልማትና በካርበን ብድር ትብብር ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ጠቅላይ…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከሕብረተሰቡ ጋር በመተባበር ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) መንግሥት ከሕብረተሰቡ ጋር ተባብሮ ሲሰራ ፈጣን ዕድገት ማምጣት እንደሚቻል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ማሳያ ነው አሉ፡፡ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በማዕከላዊ…