Fana: At a Speed of Life!

ቡሩንዲ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን ከአንጎላ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኤቫሪስት ንድዪሺሚዬ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ…

የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው አሉ። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከፕሬዚዳንቱ ጋር የሁለትዮሽ…

የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ተሳታፊዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን እንዲጎበኙ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ የሚመጡ እንግዶች ለአፍሪካውያን ትልቅ የፓን አፍሪካኒዝም ምልክት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያን እንዲጎበኙ ለማድረግ ዝግጅት ተደርጓል። የዓድዋ ድል መታሰቢያ ዋና ዳይሬክተር ዮሴፍ ቤኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጅታል…

አቢሲኒያ ባንክ የመኖሪያ አፓርታማን ለዕድለኛ ደንበኛው አስረከበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቢሲኒያ ባንክ ባዘጋጀው የሽልማት መርሐ ግብር ለዕድለኛው ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርታማ አስረክቧል። ባንኩ የዲጂታል መተግበሪያን በመጠቀም የሚደረጉ ግብይቶችን ለማበረታታትና አዳዲስ የዲጂታል ባንክ ደንበኞችን ለማፍራት ባዘጋጀው መርሃግብር…

የጂቡቲ፣ የጋቦን፣ የዚምባብዌ እና የማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንቶች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ፣ የጋቦን ፕሬዚዳንት ብሪሴ ኦሊጉዊ ንጉዌማ እና የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ በ39ኛው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቶቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ለዳሸን ባንክ 30ኛ ዓመት ምስረታ በዓል መልካም ምኞቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ለሚገኘው ዳሸን ባንክ መልካም ምኞቱን ገልጿል። የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የስራ ክፍል ኃላፊዎች በዳሸን ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት ተገኝተው ለተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች ‘እንኳን…

በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረ ቻይናዊ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ውጭ የባንክ ስራ በመስራት ኢትዮጵያ ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረ ቻይናዊ ክስ ተመሰረተበት። የክስ መዝገቡን የተመለከተው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት…

ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ያለው የአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ ሊቀ መንበር የአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቴቴ አንቶኒዮ በአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ተመዝግቧል አሉ። 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአማን ፍስሃጽዮን ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢቢኤስ ቴሌቪዥን ዋና ስራ አስፈጻሚ እና መስራች አማን ፍስሃጽዮን ሕልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የኀዘን መልዕክት÷ የኢቢኤስ…