በ2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት ከግብርና ምርት ወጪ ንግድ ከ4 ነጥብ 55 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ ግብርና ሚኒስቴር።
የግብርና ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው።…