Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ኢትዮጵያን አፍሪካዊ የዘላቂ ግብርና እድገት ማሳያ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መድረክ ላይ አቶ አዲሱ አረጋ እንዳሉት፤ ግብርናውን በማዘመን…

የአፋር ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ሥራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ እና የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ሃይሌ (ዶ/ር)…

ዕመርታ የታየበት የቱሪስት መዳረሻዎች ልማት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የቱሪዝም መዳረሻዎች እንዲጠበቁ እና እንዲለሙ በማድረግ ከቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ከፍ ለማድረግ የሚደረገው ጥረት እንደ ሀገር ዕመርታ የታየበት ነው አለ። አገልግሎቱ በየአካባቢው ያሉ ፀጋዎች እንዲታወቁ፣ እንዲለዩ…

ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ዛሬም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና 80 የመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር 5ኛ ሳምንት ውድድር በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የፋና 80 ምዕራፍ 1፣ 2 እና 3 ውድድሮች አሸናፊ ቡድኖች በመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ብርቱ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ። እናት…

በፈርጉሰን የሚወደደው ፖል ስኮልስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት የራሱን ትልቅ አሻራ ያስቀመጠና በሰር አሌክስ ፈርጉሰን የሚወደድ ተጫዋች ነው ፖል ስኮልስ፡፡ እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች ፖል ስኮልስ በእግር ኳስ ሕይወቱ ከቀያይ…

የኮሪደር ልማቱ ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረር ከተማ እየተከናወነ የሚገኘው የኮሪደር ልማት ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት…

ክልሎች እምቅ የመልማት አቅማቸውን በሚገባ እየተጠቀሙ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከለውጡ ወዲህ ራስን በራስ የማስተዳደር ዕድል ያገኙ ክልሎች እምቅ የመልማት አቅማቸውን በሚገባ እየተጠቀሙ ነው አሉ። አፈ ጉባዔው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና…

የአንተነህ ጸጋዬ (ዶ/ር) ቀብር ሥነ ሥርዓት የፊታችን ቅዳሜ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና የሥነ ተግባቦት መምህር የነበሩት አንተነህ ጸጋዬ (ዶ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። በዩኒቨርሲቲው ለረጅም ዓመታት በማስተማርና ምርምር ሥራዎች ያገለገሉት አንተነህ ጸጋዬ (ዶ/ር) ባጋጠማቸው ድንገተኛ…

በሰው ኃይል ልማትና ክህሎት ማበልፀግ ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ትብብር እናጠናክራለን – የልማት አጋሮች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰው ኃይል ልማትና ክህሎት ማበልፀግ ዙሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ትብብር አጠናክረን እንቀጥላልን አሉ የልማት አጋሮች፡፡ ወጣቶች የተሻለ ዕውቀትና ክህሎት ታጥቀው የሥራ ገበያውን የሚቀላቀሉበትን አቅም የሚያሳድግ አዲስ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የኢትዮጵያን ከፍታ በሚመጥን መልኩ ይከበራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በዓል የኢትዮጵያን ከፍታ በሚመጥን መልኩ ይከበራል አሉ። ርዕሰ መስተዳድሩ የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ በዓሉ…