Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሁለት አዳዲስ የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ 10ኛ እና 11ኛ የሆኑ ሁለት የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶችን በይፋ መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በ2018 በተገባው ቃል መሰረት በአዲስ አበባ 11 የአዲስ…

ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ሥነ ምህዳር የሀገር ሉዓላዊነት መሠረታዊ ምሰሶ ነው – ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነትን ለሀገራዊ ልማትና ለብሔራዊ ደህንነት ቁልፍ ስትራቴጂ በማድረግ ቅድሚያ ሰጥታ እየሰራች ነው አሉ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ። 3ኛው ዓለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት እና…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ክልላዊ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን በዛሬው ዕለት በአሶሳ ከተማ በይፋ አስጀምረዋል። አቶ አሻድሊ በዚህ ወቅት÷ በለውጡ መንግሥት የዜጎችን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የተለያዩ…

አዲስ አበባን በወንዞቿ እንደ ስሟ …

የከተማ ወንዞች የአንድ ከተማ የሕይወት መስመር፣ የተፈጥሮ ሳንባ እና የውበት መገለጫዎች ናቸው። በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ከተሞች የተመሠረቱትና ያደጉት በወንዞች ተፋሰሶች ላይ ቢሆንም፣ በሕዝብ ቁጥር መጨመርና በኢንዱስትሪ መስፋፋት ምክንያት ጥበቃ ስለማይደረግላቸው ከፍተኛ የብክለት ጫና…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድ እንዳሻው ጣሰውን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የሰራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።…

ኢትዮጵያ በኮፕ32 ጉባኤ የአየር ንብረት ዲፕሎማሲ ቀጣይነትን የሚያረጋግጥ ስራ ታከናውናለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው የኮፕ32 ጉባኤ የአየር ንብረት ዲፕሎማሲ ቀጣይነትን የሚያረጋግጥ ስራ ታከናውናለች፡፡ ቻተም ሃውስ የተሰኘው ዓለም አቀፍ ተቋም “በተከፋፈለ ጂኦ-ፖለቲካዊ ሁኔታ ውስጥ የኮፕ…

አርሲ ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 355 ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሲ ዩኒቨርሲቲ በአምስት የጤና ሳይንስ ኮሌጆች እና በህግ ትምህርት ክፍል ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 355 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት እያስመረቀ ይገኛል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳን (ዶ/ር) ጨምሮ የመንግሥት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃዎችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ እንዲጠብቁ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የፍሳሽ ማስወገጃ መስመሮችን በማፅዳት አካባቢያቸውን ከጎርፍ አደጋ እንዲጠብቁ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በመዲናዋ በዘንድሮው የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ…

በአዲስ አበባ የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቀጣይ የክረምት ወራት የሚተገበር የጎርፍ መከላከልና የአደጋ ዝግጁነት ንቅናቄ ተጀምሯል። ንቅናቄውን ያስጀመሩት ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ÷ የጎርፍ አደጋ ተጋላጭ በሆኑ የመዲናዋ አካባቢዎች ጎርፍን የመከላከል ስራ…

በብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ኃይሎች ጋር በትብብር እንቀሳቀሳለሁ – ኢዜማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ኃይሎች ጋር በትብብር እንቀሳቀሳለሁ አለ። ፓርቲው የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ በሰጠው መግለጫ፥ ምርጫው በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን…