Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በዛሬው ዕለት የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን በይፋ መርቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ከጠበቀ…

አፋሕድ ያቀረበው አጀንዳ ለሌሎች ታጣቂ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አጀንዳውን ማቅረቡ በጫካ ለሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው አለ፡፡ በቅርቡ የሰላም አማራጭን ተቀብለው የሰላም ስምምነት የፈጸሙት የአፋሕድ አመራሮችና አባላት…

በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናት ወሳኝ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናትና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ወሳኝ ነው አሉ ምሁራን፡፡ ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ ከፋፋይ ትርክትን በመተው የወል ጉዳይ ላይ ማተኮር የሀገርን ሰላም…

አዲሱ የተሽከርካሪዎች ሰሌዳ ሀገርን የሚመጥን የፖሊስ አገልግሎት መስጠት ያስችላል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አዲሱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ሀገርን የሚመጥን የፖሊስ አገልግሎት መስጠት ያስችላል አሉ። ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተሽከርካሪ ሰሌዳ ለውጥ መደረጉ ሕገ…

የወንጌል አማኞች ለሀገር ሰላም እና እድገት እንዲተባበሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የወንጌል አማኞች ለሀገር ሰላም እና እድገት ሊተባበሩ ይገባል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል 5ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።…

የሻኪሶ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን የሻኪሶ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል። የአውሮፕላን ማረፊያ ግንባታውን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ማስጀመራቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ዘግቧል። በመርሐ ግብሩ…

ማየትና መስማት የተሳናቸው ዜጎችን ተጠቃሚነት ለማጠናከር ሁሉም የበኩሉን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማየትና መስማት የተሳናቸው ዜጎችን ሁለንተናዊ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማጠናከር ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሊወጡ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ማየትና መስማት የተሳናቸው ብሄራዊ ማህበር፡፡ ማህበሩ ማየትና መስማት የተሳናቸው የሕብረተሰብ…

የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች…

አካታች ሀገራዊ ምክክር በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮችን ይፈታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታች የሆነ ሀገራዊ ምክክር ህዝባዊነትን መሰረት ያደረገ በመሆኑ በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮች ተፈትተው የጋራ ትርክት ለመገንባት ያስችላል አሉ ምሁራን። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና ስነ ልማት ጥናት መምህር ፍቃዱ ቶሎሳ (ዶ/ር) ለፋና…

ኢትዮጵያ በእኩል አጋርነት ለመተሳሰርና ለመልማት ዝግጁ ናት – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ኢትዮጵያ በእኩል አጋርነት ከዓለም ጋር ለመተሳሰርና ለመልማት ዝግጁ ናት አሉ። በየዓመቱ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዱባይ የሚዘጋጀው የዓለም መንግስታት የምክክር ጉባዔ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በጉባኤው…