Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 6ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 6ኛውን አዲስ መሶብ ዲጂታል አንድ ማዕከል አገልግሎት በጉለሌ ክፍለ ከተማ ስራ አስጀምረዋል ። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ በሀገራዊ ለውጡ የመንግስት የተቋማት ስብራትን በመጠገን…

በ7 ዓመታት ውስጥ የግብርና ምርት ወደ 150 ሚሊየን ቶን ከፍ ብሏል – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ አጠቃላይ የግብርና ምርት በሰባት ዓመታት ውስጥ ከ41 ነጥብ 7 ሚሊየን ቶን ወደ 150 ሚሊየን ቶን ከፍ ብሏል አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት። ጽ/ቤቱ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሽግግር ወደ ዘመናዊና ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚ በሚል…

42 በመቶ የሚሆነውን የህክምና ግብአት በሀገር ውስጥ ምርት መሸፈን ተችሏል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የሚመረተውን የህክምና ግብአት ከ8 ወደ 42 በመቶ ማሳደግ ተችሏል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ። ሚኒስትሯ 2ኛውን የሕክምና ምርቶች ማኑፋክቸሪንግ ኤግዚቢሽንና 10ኛውን ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይ በከፈቱበት ወቅት…

በለውጡ የተለወጠችው ሀረር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የተበሰረበትና የለውጥ ብርሃን የታየበት ታሪካዊ ዕለት ነው። ይህ የለውጥ ጉዞ ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚያሻግሩ ተጨባጭ ስኬቶችን በማስመዝገብ ቀጥሏል። በተለይም…

በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 1 ሚሊየን ሊትር ነዳጅ ተይዟል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት ስምንት ወራት በተደረገው ቁጥጥር በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 1 ሚሊየን ሊትር ነዳጅ ተይዟል አሉ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ…

ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የአፍሪካ ባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ፌስቲቫል ታዘጋጃለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የአፍሪካ የባህል ስፖርቶችና ጨዋታዎች ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ ተመርጣለች። የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ከአፍሪካ ባህል ስፖርቶችና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን ጋር በጋራ…

በዜጎች ላይ የ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ላይ የ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ አጣርቶ ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ክስ ተመስርቷል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ። ፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና…

በወላይታ ሶዶ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ አንድ ሙሉ ቦቲ ናፍጣ ሲያሸሹ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ ከተፈቀደ ህጋዊ አሰራር ወጪ በጥቅም ትስስር የአቅርቦት ችግር ለመፍጠር አንድ ሙሉ ቦቲ ናፍጣ ሲያሸሹ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል። የወላይታ ሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ሀብታሙ…

አገልግሎቱ ያስገነባቸውን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ ጣቢያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ አካባቢ ያስገነባቸውን ሁለት የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ ጣቢያዎችን አስመርቋል። የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ዛሬ ከተመረቁት ሁለት…

ለፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል ይፋ ተደርጓል። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሐይማኖት ዘለቀ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ለ7ኛው…