Fana: At a Speed of Life!

በማንችስተር ደርቢ ዩናይትድ ሲቲን 2 ለ1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ የማንችስተር ደርቢ ማንችስተር ዩናይትድ ማንችስተር ሲቲን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማስመዝገብ ችሏል። የማንችስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ማርከስ ራሽፎርድ እና ፈርናንዴዝ ሲያስቆጥሩ የማንችስተር…

ኢትዮጵያ ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገችውን ጨዋታ ያለምንም ግብ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒየን ሺፕ ቻን ውድድር የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋን ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገችው ኢትዮጵያ ጨዋታዋን ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት አጠናቃለች። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አቻ መውጣቱን ተከትሎ አንድ ነጥብ በመያዝ በምድቡ ሁለተኛ…

ፊፋ የአርጀንቲና ብሄራዊ ቡድን በአለም ዋንጫ ስላሳየው ያልተገባ ባህሪ ምርመራ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ባለፈው ወር በኳታር በተካሄደው የአለም ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ፥ የ2018 ዓለም ዋንጫ አሸናፊዋን ፈረንሳይን በፍፁም ቅጣት ምት አሸንፋ ዋንጫውን ለሶስተኛ ጊዜ ባነሳችው በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን "ያልተገባ ባህሪ"…

የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በህክምናው ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ስፔሻሊስት ሃኪሞችና የህክምና ባለሙያዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የካቲት 12 ሜዲካል ኮሌጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በህክምናው ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 77 ስፔሻሊስት ሃኪሞች እና 139 የህክምና ባለሙያዎችን አስመረቀ። በምረቃ መርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተገኝተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር…

ፒዮንግያንግ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ሴኡል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሐ- ግብሯን የማታቆም ከሆነ የኒውክሌር መሣሪያ ለመታጠቅ እንደምትገደድ ደቡብ ኮሪያ ገለፀች፡፡ ከፒዮንግያንግ ጋር ያለው ውጥረት በዚሁ የሚቀጥል ከሆነ ሴኡል ዘመናዊ የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ልትታጠቅ ትችላለች ሲሉ የደቡብ…

ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተልዕኮውን እንዲያሳካ የሚሲዮን መሪዎች አይነተኛ ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የተሰጠውን ተልዕኮ እንዲያሳካ የሚሲዮን መሪዎች አይነተኛ ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡ ሦስተኛ ሣምንቱን ባስቆጠረው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች፣ ሚሲዮን መሪዎች እና ተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ስልጠና ላይ ብሔራዊ…

ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በሚሉ አጭበርባሪ ግለሰቦች ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ መታወቂያ በማዘጋጀት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና የሌሎች መንግሥታዊ ተቋማት አባል ነን በማለት ኅብረተሰቡን እያጭበረበሩ በሚገኙ ግለሰቦች ላይ ጥብቅ ክትትል በማድረግ እርምጃ እየተወሰደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ የብሔራዊ መረጃና…

የወጋገን ባንክ 8 ተጨማሪ ቅርንጫፎች ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጋገን ባንክ በግጭት ምክንያት አገልግሎት ተቋርጦባቸው በቆዩት በመቀሌ እና ሽረ ዲስትሪክቶች በሚገኙ ተጨማሪ ስምንት ቅርንጫፎቹ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በዚህም በመቀሌ ዲስትሪክት÷ በውቕሮ፣ አጉላዕ፣ ዓዲ ጉደም፣ ዓዲ ሹምድሑን እና ክልተ አውላዕሎ…

የኑሮ ውድነትና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ምርታማነት ላይ አተኩሮ ይሰራል- ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኑሮ ውድነትና የስራ አጥነት ችግርን ለመቅረፍ የክልሉ መንግስት ምርታማነት ላይ አተኩሮ እንደሚሰራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ "ኢትዮጵያ ታምርት" በሚል በደብረ ብርሃን ከተማ ከአምራች ኢንዱስትሪና…

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ የአብሮነት ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከጎንደር ከተማ አስተዳደር እና ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የአብሮነት ውይይት ተካሄደ፡፡ የአብሮነት ውይይቱ ፥ "የሃይማኖቶች አብሮነት ለዘላቂ ሰላምና ሁለንተናዊ ትብብር" በሚል መሪ ሐሳብ ነው በጎንደር…