Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን እና የሶማሊያውን ጠ/ሚ ሃምዛ አብዲን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሃምዛ አብዲና የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንን ጨምሮ የጣና ፎረም ተሳታፊዎች ባህር ዳር ከተማ ገብተዋል፡፡ 10ኛው የጣና ፎረም ጉባኤ በአፍሪካ የሰላም፣ ጸጥታ እና ደህንነት…

በየጊዜው የነበሩት የኢትዮጵያ መንግስታት ለአፍሪካ ህዝቦች ነጻነት ጽኑ አቋም አላቸው- አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ያለውም ሆነ በየጊዜው የነበሩት የኢትዮጵያ መንግስታት ለአፍሪካ ህዝቦች ነጻነት ጽኑ አቋም አላቸው ሲሉ የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ገልፀዋል። “የደህንነት ስጋቶችን መቀነስ፣ ችግሮችን መቋቋም የምትችልና…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ባፉት 3 ወራት 411 ጊጋ ዋት ሰዓት አመነጨ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ሦስት ወራት ከመነጨው አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ 10 በመቶ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈጻሚ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የዕቅድ ሥራ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ የሣይንስ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣና ፎረም ላይ ለመሳተፍ ኢትዮጵያ የሚገኙት የሶማሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ አብዲ በቅርቡ የተመረቀውን የሣይንስ ሙዚየም ጎበኙ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀምዛ የፓንአፍሪካን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ 2022 ዐውደ ርዕይን እና በሣይንስ ሙዚየም ለዕይታ…

በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች የመሸጫ ዋጋ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት ተቋማት የሚገኙ ቁርጥራጭ ብረቶችና ከአገልግሎት ውጪ የሆኑ ተሽከርካሪዎች የመሸጫ ዋጋ ይፋ ሆነ። የማዕድን ሚኒስቴር እና የመንግስት ግዥ እና ንብረት ባለስልጣን ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

ከ560 ሺህ በላይ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተናን እየወሰዱ ነው- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ560 ሺህ በላይ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በ130 ማእከላት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተናን እየወሰዱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እንዲሁም ሚኒስትር ዴኤታዎች የፈተናውን አጀማመርና…

የ12 ኛ ክፍል ተፈታኟ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ወንድ ልጅ ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሐረርጌ ዞን ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደበች ተማሪ ወንድ ልጅ በሠላም መገላገሏ ተገለፀ። ከቡርቃ ዲምቱ መሰናዶ ትምህርት ቤት ድሬደዳዋ ዩኒቨርሲቲ የተመደበችው ተማሪ ጽጌረዳ አበራ…

በ239 ሚሊየን ዶላር የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የሳኒቴሽን ልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በ239 ሚሊየን ዶላር በ5 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት፣ የሳኒቴሽን ልማት እና የኃይል አቅርቦት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ። የፕሮጀክቱ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣…

ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አሜሪካ በምትልከው የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አሜሪካ በምትልከው የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ማድረጓ ተገልጿል፡፡ በመንግስት ቁጥጥር ስር የሚገኘው ሳዑዲ አራምኮ በህዳር ወር ወደ አሜሪካ በሚልከው ድፍድፍ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ላይ የ20 ሳንቲም ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።…

የግብርና ሚኒስቴር ተማሪዎችን ለማሰልጠን ከስድስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር በመሬት አስተዳደር ዘርፍ በአጭር፣ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መርሐ ግብር ተማሪዎችን ለማሰልጠን ከስድስት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የስምምነት ፊርማ ተፈራርሟል። የመሬት አስተዳደር ዘርፉን ለመምራትም በሚቀጥሉት 20 ዓመታት…