Fana: At a Speed of Life!

በሚቀጥሉት ሰባት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለድህረ ሰብል ስብሰባ አመቺ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ሰባት ቀናት ውስጥ የሚኖረው የአየር ሁኔታ በአሁኑ ወቅት በመከናወን ላይ ለሚገኘው የድህረ ሰብል ስብሰባ እንቅስቃሴ አመቺ ሁኔታን እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡   በደቡብ አጋማሽና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የሚኖረው…

“አልብሪክ” ባሕላዊ የውኃ ማቀዝቀዣ በዓለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት ምዝገባ የምስክር ወረቀት አገኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕላዊ የውሀ ማቀዝቀዣ የሆነው የዕደ-ጥበብ ውጤት “አልብሪክ” በዓለም አቀፍ ምድብ የንግድ ምልክት (ብራንድ) ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማግኘቱን የቤኒሻንጉል ክልል የባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ምስኪያ አብደላ አስታወቁ፡፡ ይህንንም ተከትሎ ኃላፊዋ…

ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ተጠቃሚ የሚያደርጋትን ስምምነት መፈረሟ ፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባህር ወደብ ተጠቃሚ የሚያደርጋትን ስምምነት መፈረሟ ፍትሃዊ ተጠቃሚነቷን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ም/ቤት አፈ-ጉባኤ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ተናገሩ፡፡…

በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት የሟቾች ቁጥር 30 መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን በተከሰተ ርዕደ መሬት በትንሹ 30 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸው ተገልጿል፡፡   ወደ 1 ሺህ የሚጠጉ የነፍስ አድን ሰራተኞች በፍርስራሽ ውስጥ የታፈኑ ሰዎችን በህይወት ለማዳን እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።  …

በጋምቤላ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር የዓሣ ምርታማነትን እንዳሳደገ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በመጀመሩ የተፈጠረው ምቹ ሁኔታ የዓሣ ምርታማነትን ለማሳደግ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የጋምቤላ ክልል ግብርና ቢሮ አመለከተ።   በክልሉ ያለውን የዓሣ ሀብት በአግባቡ ለማልማት እየተሠራ መሆኑንም ቢሮው…

በኦሮሚያ ክልል ከ32 ሺህ በላይ አባወራዎች እየተደገፉ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ምክንያት ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ከ32 ሺህ በላይ አባወራዎች ድጋፍ እየተደረገ ነው ሲል የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ ገለጸ። የክልሉ ቡሳ ጎኖፋ የሎጂስቲክ ምላሽና መልሶ ማቋቋም ዳይሬክተር አቶ ደበላ ኢታና በቦረና እና ምስራቅ ቦረና፣…

ቻይና የንጹህ ኃይል ምንጭ የሆነውን የሃይድሮጂን ጣቢያ በመገንባት ከዓለም ቀዳሚ መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በዓለም ላይ ትልቁን የሃይድሮጂን ጋዝ ማደያ ጣቢያዎችን በመገንባት በዓለም አቀፍ የሃይድሮጂን ውድድር ግንባር ቀደም ሆናለች። ሀገሪቱ ባላት ከፍተኛ ንፁህ ኃይልን ሥራ ላይ የማዋል ግብ እና በዘርፉም በጉልህ መዋዕለ ንዋይ…

ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ስራዎች ወሳኝ መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በእውቀት ላይ የተመሰረቱ ስራዎችን ማከናወን ቅድሚያ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር መሆኑን በሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ቸሩጌታ ገነነ ገለጹ።   የሰላም…

በአዲስ አበባ ቅንጅታዊ አቅምን በማጎልበት አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተባለ

 አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 21 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቅንጅታዊ አቅምን በማጎልበት እና አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና "የብልጽግና…

የትምህርት ሚኒስቴር 37 የሞተር ብስክሌቶችን ለጋምቤላ ክልል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር 37 የሞተር ብስክሌቶችን ለጋምቤላ ክልል ድጋፍ አደርጓል። በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ማበልፀጊያ መሪ ስራ አስፈፃሚ ቴዎድሮስ ሸዋረገጥ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት÷ የሞተር ብስክሌቶቹ ለጋምቤላ ከተማ አስተዳደር እና…