ኢትዮጵያ ያዘጋጀችው የአረንጓዴ ዐሻራ መካነ ርዕይ የመሪነትን ቁርጠኝነት ያሳየ ነው – አሁና ኢዚያኮንዋ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኮፕ28 'ግሪን ዞን' የዱባይ ከተማ ኤክስፖ ላይ ያዘጋጀችው የአረንጓዴ ዐሻራ መካነ ርዕይ (ፓቪሊዮን) የሚደነቅና በዋናነት የመሪነትን ቁርጠኝነት ያሳየ መሆኑን በተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም የአፍሪካ ቀጣናዊ ዳይሬክተር አሁና…