በቢቸና ከተማ 40 ሺህ ብር ጉቦ በመቀበል የተጠረጠረው የመብራት ሀይል ስራ አሰኪያጅ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ቢቸና ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠረው የመብራት ሀይል ስራ አሰኪያጅ በቁጥጥር ስር ውሏል።
በቢቸና ከተማ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቢቸና የመብራት ሀይል አገልግሎት ዲስትሪክት ስራ አሰኪያጅ በቁጥጥር ስር…